2 Chronicles 17:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጽሮም ከከም ቤት ኣቦታቶም እዚ እዩ፡ ካብ ይሁዳ፡ መሳፍንቲ ኣብ ልዕሊ ሽሕ። ዓድና ሓለቓ ምስኡ ድማ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ ጀጋኑ ጀጋኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቍጥራቸውም እንደ አባቶቻቸው ቤት ይህ ነበረ፤ ከይሁዳ ሻለቆች አለቃው ዓድናስ፥ ከእርሱም ጋር ሦስት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍጥራቸውም እንደ አባቶቻቸው ቤት ይህ ነበረ፤ ከይሁዳ ሻለቆች አለቃው ዓድና፥ ከእርሱም ጋር ሦስት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቁጥራቸውም እንደ አባቶቻቸው ቤት ይህ ነበረ፤ ከይሁዳ ሻለቆች አለቃው ዓድና፥ ከእርሱም ጋር ሦስት መቶ ሺህ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎቱዋ ጎለን ጎለን ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴድኖ። ይሁዳ ዛርያፐ ሻላቃይ አድናሀ፤ አናና 300,000 ምኖ ኦላንቻቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu aawotuwaa gollen gollen hawaappe kaalliide s'aafetteeddino. Yihudaa zariyaappe shaalak'ay Adinaaha; aanana 300,000 mino olanchchatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta qommon qommon hayssafe kaalli xaafettidayta. Yuhuda qommofe shaalaqa Adinahenne izara 300,000 mino olanchchati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ቆሞን ቆሞን ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይታ። ዩሁዳ ቆሞፌ ሻላቃ ኣዲናሄኔ ኢዛራ 300,000 ሚኖ ኦላንቻቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ አዋታ ሶ አሳን አሳን ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዶሶና። ይሁዳ ኮቻፈ ሻላቃይ አድና፤ እያራ ሄ ፄቱ ሙኩሉ ምኖ ኦላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta aawata soo asan asan haysafe kaallidi xaafetidosona. Yihuda kochaafe shaalaqay Adina; iyara heedzu xeetu mukulu mino olanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም በየቤተ ሰቦቻቸው ሲመዘገቡ እንደሚከተለው ነው፤ ከይሁዳ የየሻለቃው አዛዦች፣ አዛዡ ዓድና ከሦስት መቶ ሺሕ ተዋጊዎች ጋር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከይሁዳ ነገድ ለተመለመሉት ወታደሮች አዛዥ ዐድና ተብሎ የሚጠራ የጦር መኰንን ነበር፤ በእርሱም ሥር ሦስት መቶ ሺህ ወታደሮች ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቍፅሮም በብማይ ቤት ኣቦታቶም ከምዙይ ነበረ፦ ዓድና፥ ሓለቓ ናይቶም ካብ ይሁዳ ዝመፁ ሓሻኽር ነበረ፤ ኣብ ትሕቲኡ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ ብርቱዓት ወታደራት ነበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቊጽሮም በብማይ ቤት ኣቦታቶም ከኣ እዚ እዩ፡ ናይ ይሁዳ ሓላቑ ኣሽሓት፡ ዓድና እቲ ሓለቓ፡ ምስኡ ድማ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ፡ |