2 Chronicles 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገለ ካብ ፍልስጥኤማውያን እውን ንዮሳፋጥ ህያባትን ገንዘብ ቀረጽን ኣምጽኡሉ። ዓረብ ድማ መጓሰ ሾብዓተ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ድዑልን ሸውዓተ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ኣጣል ኣምጽኡሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፍልስጥኤማውያንም ለኢዮሳፍጥ እጅ መንሻና የብር ግብር ያመጡ ነበር፤ ዐረባውያንም ደግሞ ከመንጎቻቸው ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ በጎችንና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ ፍየሎችን ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፍልስጥኤማውያን ለኢዮሳፍጥ እጅ መንሻና የብር ግብር ያመጡ ነበር፤ ዓረባውያንም ደግሞ ከመንጎቻቸው ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ በጎችና ሰባት ሺህ ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ ፍየሎች ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፍልስጥኤማውያንም ለኢዮሣፍጥ እጅ መንሻና የብር ግብር ያመጡ ነበሩ፤ ዓረባውያንም ደግሞ ከመንጎቻቸው ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ በጎችና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ አውራ ፍየሎች ያመጡለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳቱዋፐ አማሬዳዋንቱ እሙዋነ ብራ ጊራ ዮሳፌጻዉ አሄድኖ፤ ቃይ አራባቱካ አዉ ላፑን ሻአነ ላፑን ጼቱ ዶርሳ ኦርገቱዋነ ላፑን ሻአነ ላፑን ጼቱ ዴሻ ኦርገቱዋ አሄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asatuwaappe amareedawanttu imuwaanne biraa giiraa Yoosaafees'aw aheeddino; k'ay Arabatuukka aw laappun sha"anne laappun s'eetu dorssaa orggetuwaanne laappun sha"anne laappun s'eetu deeshsha orggetuwaa aheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asatappe guuththati imotanne giira bira Iyoosaafixes ehida; qasse Arabetikka izas 7,700 dharshonne 7,700 orgeta ehida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳታፔ ጉቲ ኢሞታኔ ጊራ ቢራ ኢዮሳፊጼስ ኤሂዳ፤ ቃሴ ኣራቤቲካ ኢዛስ 7,700 ርሾኔ 7,700 ኦርጌታ ኤሂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመፐ ጉ አሳት እዮሳፈፃስ እሞታነ ብራ ጊራ ኤህዶሶና፤ አራባት እያዉ ላፑን ሙኩሉነ ላፑን ፄቱ ዶርሳ ኡርገታነ ላፑን ሙኩሉነ ላፑን ፄቱ ኮለታ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeemepe guutha asati Iyosaafexas imotanne bira giira ehidosona; Arabati iyaw laapun mukulunne laapun xeetu dorsa urgetanne laapun mukulunne laapun xeetu koleta ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፍልስጥኤማውያንም አንዳንዶቹ እጅ መንሻ አመጡለት፤ ጥሬ ብርም ገበሩለት፤ ዐረቦችም ሰባት ሺሕ ሰባት መቶ አውራ በግና ሰባት ሺሕ ሰባት መቶ አውራ ፍየል መንጋ አመጡለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከፍልስጥኤማውያን አንዳንዶቹ ብዙ ብርና ሌላም ዐይነት ስጦታ ለንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሲያበረክቱ፥ አንዳንድ ዐረቦች ደግሞ ሰባት ሺህ ሰባት መቶ በጎችና ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ፍየሎች አመጡለት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገሊኣቶም ፍልስጥኤማውያን ከዓ ንኢዮሳፍጥ ብሩርን ካልእ ውህብቶን የምፅኡሉ ነበሩ፤ ዓረባውያን ድማ ሸውዓተ ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ማጓሉ፥ ሸውዓተ ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን መኻኽቲ የምፅኡሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ፍልስጥኤማውያን ከኣ ገሊኦም ንዮሳፋጥ ገጽ በረኸት ኣምጽኡሉ፡ ብሩርውን ገበሩሉ፡ ዓረባውያን ድማ ጤለ በጊዕ፡ ሾብዓተ ሽሕን ሚእትን ድዑል፡ ሾብዓተ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ከኣ ምኩት ኣምጽኡሉ። |