2 Chronicles 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርሃት እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ኵለን መንግስታት እተን ኣብ ከባቢ ይሁዳ ዝነበራ ሃገራት ወረዳ፣ ምስ ዮሳፋጥ ድማ ኣይወግኣን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳም ዙሪያ በነበሩ የምድር መንግሥታት ሁሉ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ድንጋጤ ሆነ፤ ከኢዮሳፍጥም ጋር አልተዋጉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳም ዙሪያ በነበሩ መንግሥታት ሁሉ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ድንጋጤ ሆነ፥ ከኢዮሳፍጥም ጋር አልተዋጉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳም ዙሪያ በነበሩ መንግሥታት ሁሉ ላይ ጌታ ፍርሃት አሳረባቸው፥ ከኢዮሣፍጥም ጋር አልተዋጉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ቢታ ዩሹዋን ደእያ ካዉተቱዋ ኡባ መና ጎዳይ ያሽስና፥ ኡንቱንቱ ዮሳፌጻና ኦለትበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa biittaa yuushshuwaan de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaa Med'inaa Goday yashissina, unttunttu Yoosaafees'ana olettibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda biittaa yuushon de7iza kawoteththata ubbaa GODAY yashissiin istti Iyoosaafixera olettibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ቢታ ዩሾን ዴኢዛ ካዎቴታ ኡባ ጎዳይ ያሺሲን ኢስቲ ኢዮሳፊጼራ ኦሌቲቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ዩሾን ደእያ ካዎተታ ኡባ ጎዳይ ያሽስን፥ ኤንቲ እዮሳፈፃራ ኦለትቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda yuushon de7iya kawotethata ubbaa Goday yashisin, enti Iyosaafexara oletibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ዙሪያ ባሉ ነገሥታት ሁሉ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ፍርሀት ስለ ወደቀባቸው ኢዮሣፍጥን አልተዋጉትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ግዛት ዙሪያ የሚገኙ ነገሥታት በኢዮሣፍጥ ላይ ጦርነት ከማድረግ እንዲገቱ እግዚአብሔር ፍርሀት አሳደረባቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ ዅለን እተን ኣብ ዙርያ ይሁዳ ዝነበራ መንግስታት ከዓ ኻብ እግዚኣብሄር ፍርሓት ስለ ዝወረደ ምስ ኢዮሳፍጥ ኣይተዋግኣን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ ዂለን መንግስትታት ኣብተን ኣብ ዙርያ ይሁዳ ዝነበራ ሃገራት ድማ ፍርሃት እግዚኣብሄር ኰነ እሞ፡ ምስ ዮሳፍጥ ኣይተዋግኡን። |