2 Chronicles 16:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣብ ክንዲ እቶም ምሉእ ልቦም ናብኡ ዝዀነ ኺድልድላ ኣብ ብዘላ ምድሪ ይጐያ እየን። በዚ ድማ ብዕሽነት ተዋሲእካ፤ ስለዚ ካብ ሕጂ ውግኣት ክህልወኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ያጸና ዘንድ ዐይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና። አሁንም ባለማወቅህ በድለሃል፤ ስለዚህም ከዛሬ ጀምሮ ጦርነት ይሆንብሃል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ያጸና ዘንድ ዓይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና። አሁንም ስንፍና አድርገሃል። ስለዚህም ከዛሬ ጀምሮ ሰልፍ ይሆንብሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ለማጽናት ዐይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና። እንግዲህ አሁን የሞኞችን ተግባር ፈጽመሃል። ስለዚህም ከዛሬ ጀምሮ ጦርነት ይደረግብሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ባረ ኩመን ዎዛናፐ ጾሳን አማነትያ አሳ ምንናዉ መና ጎዳ አይፊ ሳኣ ቦላን ኡባሳ ጼሌ። ኔን ሀ የዉዋን ኤያዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ሀቼፐ ዶምና፥ ኔፐ ኦላይ ሻከተና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, bare kumentsaa wozanaappe S'oossan ammanettiyaa asaa mintsetsanaw Med'inaa Godaa ayfii sa'aa bollan ubbasaa s'eellee. Neeni ha yewuwaan eeyyaadda; hewaa diraw, hachcheppe doommina, neeppe olay shaakettenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba kumeththa wozinappe GODAA ammanettiza as minththeththanaas GODAA ayfey sa7aa bollan ubbaso xeellees. Neni ha yo7ozan eeyateththa ooso ooththida gishshas hachchife doommiin neeppe olay duuxxenna» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኩሜ ዎዚናፔ ጎዳ ኣማኔቲዛ ኣስ ሚንናስ ጎዳ ኣይፌይ ሳኣ ቦላን ኡባሶ ጼሌስ። ኔኒ ሃ ዮኦዛን ኤያቴ ኦሶ ኦዳ ጊሻስ ሃቺፌ ዶሚን ኔፔ ኦላይ ዱጼና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ኩመ ዎዛናን ጎዳን አማነትያ አስ ምንናዉ ጎዳ አይፈይ ሳኣ ኡባ ፄሌስ። ኔኒ ኤያተ ኦሶ ኦዳ ግሾ ህዛፐ ኦል ኔፐ ሻከተና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba kumetha wozanan Godan ammanetiya asi minthethanaw Godaa ayfey sa7aa ubbaa xeellees. Neeni eeyatetha ooso oothida gisho hizape oli neepe shaaketenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፍጹም ልባቸው የሚታመኑበትን ለማበርታት የእግዚአብሔር ዐይኖች በምድር ሁሉ ላይ ይመለከታሉና። የሞኝነት ሥራ ስለ ሠራህ፣ ከእንግዲህ ወዲያ ጦርነት አይለይህም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር መላውን ዓለም አተኲሮ በመመልከት፥ በሙሉ ልባቸው በእርሱ ለሚተማመኑት ሁሉ ብርታትን ይሰጣቸዋል፤ እንግዲህ አንተ የሞኝነት ሥራ ስለ ፈጸምክ ከእንግዲህ ወዲህ ጦርነት አይለይህም፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ብምሉእ ልቦም ናብኡ ዝፅግዑ ምእንቲ ኸፅንዖም፥ ዓይኒ እግዚኣብሄር ናብ ኵሉ ምድሪ እዩ ዝርኢ። በዙይስ ስንፍና ኢኻ ዝገበርካ፤ ስለዙይ ድማ ኻብ ሕዚ ጀሚሩ ውግእ ክለዓለካ እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ፈጺሙ ልቦም ናብኡ ዚጽጋዕ ምእንቲ ኼጽንዖምሲ፡ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብ ብዘላ ምድሪ እየን ዚዞራ። በዝስ ዕሽነት ኢኻ ዝገበርካ፡ ስለዚ ድማ ካብ ሕጂ ጀሚሩ ውግእ ኪለዐለካ እዩ። |