2 Chronicles 16:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣብ ክንዲ እቶም ምሉእ ልቦም ናብኡ ዝዀነ ኺድልድላ ኣብ ብዘላ ምድሪ ይጐያ እየን። በዚ ድማ ብዕሽነት ተዋሲእካ፤ ስለዚ ካብ ሕጂ ውግኣት ክህልወኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ልቡ በእ​ርሱ ዘንድ ፍጹም የሆ​ነ​ውን ያጸና ዘንድ ዐይ​ኖቹ በም​ድር ሁሉ ይመ​ለ​ከ​ታ​ሉና። አሁ​ንም ባለ​ማ​ወ​ቅህ በድ​ለ​ሃል፤ ስለ​ዚ​ህም ከዛሬ ጀምሮ ጦር​ነት ይሆ​ን​ብ​ሃል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ያጸና ዘንድ ዓይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና። አሁንም ስንፍና አድርገሃል። ስለዚህም ከዛሬ ጀምሮ ሰልፍ ይሆንብሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ልቡ በእርሱ ዘንድ ፍጹም የሆነውን ለማጽናት ዐይኖቹ በምድር ሁሉ ይመለከታሉና። እንግዲህ አሁን የሞኞችን ተግባር ፈጽመሃል። ስለዚህም ከዛሬ ጀምሮ ጦርነት ይደረግብሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ባረ ኩመን ዎዛናፐ ጾሳን አማነትያ አሳ ምንናዉ መና ጎዳ አይፊ ሳኣ ቦላን ኡባሳ ጼሌ። ኔን ሀ የዉዋን ኤያዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ሀቼፐ ዶምና፥ ኔፐ ኦላይ ሻከተና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, bare kumentsaa wozanaappe S'oossan ammanettiyaa asaa mintsetsanaw Med'inaa Godaa ayfii sa'aa bollan ubbasaa s'eellee. Neeni ha yewuwaan eeyyaadda; hewaa diraw, hachcheppe doommina, neeppe olay shaakettenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba kumeththa wozinappe GODAA ammanettiza as minththeththanaas GODAA ayfey sa7aa bollan ubbaso xeellees. Neni ha yo7ozan eeyateththa ooso ooththida gishshas hachchife doommiin neeppe olay duuxxenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ኩሜ ዎዚናፔ ጎዳ ኣማኔቲዛ ኣስ ሚንናስ ጎዳ ኣይፌይ ሳኣ ቦላን ኡባሶ ጼሌስ። ኔኒ ሃ ዮኦዛን ኤያቴ ኦሶ ኦዳ ጊሻስ ሃቺፌ ዶሚን ኔፔ ኦላይ ዱጼና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ኩመ ዎዛናን ጎዳን አማነትያ አስ ምንናዉ ጎዳ አይፈይ ሳኣ ኡባ ፄሌስ። ኔኒ ኤያተ ኦሶ ኦዳ ግሾ ህዛፐ ኦል ኔፐ ሻከተና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba kumetha wozanan Godan ammanetiya asi minthethanaw Godaa ayfey sa7aa ubbaa xeellees. Neeni eeyatetha ooso oothida gisho hizape oli neepe shaaketenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በፍጹም ልባቸው የሚታመኑበትን ለማበርታት የእግዚአብሔር ዐይኖች በምድር ሁሉ ላይ ይመለከታሉና። የሞኝነት ሥራ ስለ ሠራህ፣ ከእንግዲህ ወዲያ ጦርነት አይለይህም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር መላውን ዓለም አተኲሮ በመመልከት፥ በሙሉ ልባቸው በእርሱ ለሚተማመኑት ሁሉ ብርታትን ይሰጣቸዋል፤ እንግዲህ አንተ የሞኝነት ሥራ ስለ ፈጸምክ ከእንግዲህ ወዲህ ጦርነት አይለይህም፤”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ብምሉእ ልቦም ናብኡ ዝፅግዑ ምእንቲ ኸፅንዖም፥ ዓይኒ እግዚኣብሄር ናብ ኵሉ ምድሪ እዩ ዝርኢ። በዙይስ ስንፍና ኢኻ ዝገበርካ፤ ስለዙይ ድማ ኻብ ሕዚ ጀሚሩ ውግእ ክለዓለካ እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ፈጺሙ ልቦም ናብኡ ዚጽጋዕ ምእንቲ ኼጽንዖምሲ፡ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብ ብዘላ ምድሪ እየን ዚዞራ። በዝስ ዕሽነት ኢኻ ዝገበርካ፡ ስለዚ ድማ ካብ ሕጂ ጀሚሩ ውግእ ኪለዐለካ እዩ።