2 Chronicles 16:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኩሻውያንን ሉባውያንን ብዙሓት ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ዝነበሮም ዓቢ ሰራዊትዶ ኣይነበሩን፧ ኣብ እግዚኣብሄር ስለ እተጸግዕካ ግና፡ ንሱ ኣብ ኢድካ ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢት​ዮ​ጵ​ያ​ው​ያ​ንና የል​ብያ ሰዎች እጅግ ብዙ ሰረ​ገ​ሎ​ችና ፈረ​ሰ​ኞች የነ​በ​ሩ​አ​ቸው እጅግ ታላቅ ጭፍራ አል​ነ​በ​ሩ​ምን? በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ ታመ​ንህ በእ​ጅህ አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢትዮጵያውያንና የልብያ ሰዎች እጅግ ብዙ ሰረገሎችና ፈረሰኞች የነበሩአቸው እጅግ ታላቅ ጭፍራ አልነበሩምን? በእግዚአብሔር ስለ ታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጣቸው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢትዮጵያውያንና የልብያ ሰዎች እጅግ ብዙ ሰረገሎችና ፈረሰኞች የነበሩአቸው እጅግ ታላቅ ሠራዊት አልነበሩምን? በጌታ ስለ ታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጣቸው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቶጵያ አሳቱነ ሊብያ አሳቱ፥ ጮራ ፓራ ጋረቱነ ፓራቱ ደእያ ዳሮ ኦላንቻቱዋ ግድክኖየ? ሽን ኔን መና ጎዳን አማነቴዳ ድራዉ፥ ጾሳይ ኡንቱንታ ነ ኩሽያን አ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Top'p'iyaa asatuunne Liibiyaa asatuu, c'ora paraa gaaretuunne paratuu de'iyaa daro olanchchatuwaa gidikkinooyye? Shin neeni Med'inaa Godaan ammanetteeda diraw, S'oossay unttuntta ne kushiyan aatsi immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tophphiya asatinne Liibiya asati, cora para-gaaretinne parati de7iza daro olanchchata gidettennee? Gido attiin neni GODAAN ammanettida gishshas GODAY istta ne kushen aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቶጵያ ኣሳቲኔ ሊቢያ ኣሳቲ፥ ጮራ ፓራ-ጋሬቲኔ ፓራቲ ዴኢዛ ዳሮ ኦላንቻታ ጊዴቴኔ? ጊዶ ኣቲን ኔኒ ጎዳን ኣማኔቲዳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስታ ኔ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቶጰነ ሊበ አሳት ዳሮ ፓራ ጋረትነ ፓራት ደእያ ዳሮ ኦላንቾታ ግዶኮናዬ? ሽን ኔኒ ጎዳን አማነትዳ ግሾ ጎዳይ ኤንታ ነ ኩሸን አድ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Tophenne Liibe asati daro para gaaretinne parati de7iya daro olanchota gidokonaayee? Shin neeni Godan ammanetida gisho Goday enta ne kushen aathidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢትዮጵያውያንና ሊቢያውያን ብዙ ቍጥር ካላቸው ሠረገላዎቻቸውና ፈረሶቻቸው ጋር ኀያል ሰራዊት አልነበሩምን? ይሁን እንጂ በእግዚአብሔር ስለ ታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጠህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢትዮጵያውያንና ሊቢያውያን ብዙ ሠራዊት፥ ሠረገሎችና ፈረሰኞች አልነበሩአቸውምን? ይሁን እንጂ በዚያን ጊዜ አንተ በእግዚአብሔር ስለ ታመንክ፥ እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ድልን እንድትቀዳጅ አደረገህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢትዮጵያውያንን ልብያውያንንዶ ግዳ ብዙሕ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ዝነበርዎም ዓብዪ ሰራዊት ኣይነበሩን? ኣብ እግዚኣብሄር ስለ ዝተኣማመንካ ግና፥ ንኣኣቶም ኣሕሊፉ ኣብ ኢድካ ሃበካ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢትዮጵያውያንን ልብያውያንንዶ ግዳ ምስ ኣዝዩ ብዙሕ ሰረገላትትን ፈረሰኛታትን ዓብዪ ሰራዊት ኣይነበሩን ኣብ እግዚኣብሄር ስለ እተመርኰስካ ግና፡ ንኣታቶም ኣብ ኢድካ ሀበካ።