2 Chronicles 16:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ጊዜ እቲኣ ድማ እቲ ራእይ ሃናኒ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ መጺኡ፡ ኣብ ንጉስ ኣራም ስለ እተጸግዕካን ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ስለ ዘይተኣማመንካን፡ ስለዚ ሰራዊት ንጉስ ኣራም ካብኡ ኣምለጠ ኢድካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያን ጊዜም ነቢዩ አናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እን​ዲህ አለው፥ “በሶ​ርያ ንጉሥ ታም​ነ​ሃ​ልና፥ በአ​ም​ላ​ክ​ህም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ታ​መ​ን​ህ​ምና ስለ​ዚህ የሶ​ርያ ንጉሥ ጭፍራ ከእ​ጆ​ችህ አም​ል​ጠ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜም ባለ ራእዩ አናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው። በሶሪያ ንጉሥ ታምነሃልና፥ በአምላክህም በእግዚአብሔር አልታመንህምና ስለዚህ የሶሪያ ንጉሥ ጭፍራ ከእጅህ አምልጦአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜም ባለ ራእዩ ዓናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “በሶሪያ ንጉሥ ታምነሃልና፥ በአምላክህም በጌታ አልታመንህምና ስለዚህ የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት ከእጅህ አምልጦአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ትምቢትያ ኦድያ ሀናን ይሁዳ ካትያ አሳኮ ዪደ፥ “ኔን ሶርያ ካትያን አማነታደ፥ መና ጎዳን፥ ነ ጾሳን፥ አማነታቤና ድራዉ፥ ሶርያ ካትያ ኦላንቻቱ ነ ኩሽያፐ ከስ አኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode timbbitiyaa odiyaa Hanaani Yihudaa Kaatiyaa Asaakko yiide, «Neeni Sooriyaa kaatiyaan ammanettaade, Med'inaa Godan, ne S'oossan, ammanettabeenna diraw, Sooriyaa kaatiyaa olanchchatuu ne kushiyaappe kessi akkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode nabe Hanaaniyay Yuhuda kawo Aasakko biidi, «Neni Aaraame kawon ammanettada, GODAA ne Xoossan ammanettontta gishshas Aaraame kawo olanchchati ne kusheppe kessi ekkida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ናቤ ሃናኒያይ ዩሁዳ ካዎ ኣሳኮ ቢዲ፥ «ኔኒ ኣራሜ ካዎን ኣማኔታዳ፥ ጎዳ ኔ ጾሳን ኣማኔቶንታ ጊሻስ ኣራሜ ካዎ ኦላንቻቲ ኔ ኩሼፔ ኬሲ ኤኪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ቆንጨ በእያ አናን ይሁዳ ካዋ አሳኮ ይድ፥ “ኔኒ ሶረ ካዋን አማነታዳ፥ ጎዳን ነ ፆሳን፥ አማነታቦና ግሾ ሶረ ካዋ ኦላንቾት ነ ኩሸፐ ከስ ኤክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode qoncethi be7iya Anaani Yihuda kawa Asako yidi, “Neeni Soore kawan ammanetada, Godan ne Xoossan, ammanetabona gisho Soore kawa olanchoti ne kushepe kessi ekidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜም ባለ ራእዩ አናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “ በአምላክህ በእግዚአብሔር ሳይሆን በሶርያ ንጉሥ ስለ ታመንህ፣ የሶርያ ንጉሥ ሰራዊት ከእጅህ አምልጧል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ነቢዩ ሐናኒ ወደ ንጉሥ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “በአምላክህ በእግዚአብሔር በመተማመን ፈንታ በሶርያ ንጉሥ ስለ ተማመንክ የእስራኤል ሠራዊት ከእጅህ አምልጦአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ጊዜ እቲኣ ኣናኒ እቲ ረኣዪ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ መፂኡ፦ “ክንዲ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካስ፥ ኣብ ንጉስ ሶርያ ስለ ዝተኣማመንካ፥ ሰራዊት ንጉስ እስራኤል ካብ ኢድካ ኣምሊጡ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ጊዜ እቲኣ ሃናነ እቲ ረኣዪ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ መጺኡ በሎ፡ ኣብ ንጉስ ሶርያ ስለ እተመርኰስካ፡ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽክ ግና ስለ ዘይተመርኰስካ። ስለዚ እቲ ሰርዊት ንጉስ ሶርያ ኻብ ኢድካ መለቘ።