2 Chronicles 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቤንሃዳድ ድማ ንንጉስ ኣሳ ሰሚዑ፡ ንኣዘዝቲ ሰራዊቱ ናብ ከተማታት እስራኤል ሰደደ። ንኢዮንን ዳንን ኣቤልማይምን ንዅለን ከተማታት ንፍታሌምን ድማ ሰዓሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወልደ አዴርም ንጉሡን አሳን ሰማው፤ የሠራዊቱንም አለቆች በእስራኤል ከተሞች ላይ ሰደደ፤ እነርሱም አእዮንንና ዳንን፥ አቤልማይምንና የንፍታሌምንም አውራጃ ከተሞች ሁሉ መቱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወልደ አዴር ንጉሡን አሳን እሺ አለው፥ የሠራዊቱም አለቆች በእስራኤል ከተሞች ላይ ሰደደ፤ እነርሱም ዒዮንንና ዳንን አቤልማይምንና የንፍታሌምን የዕቃ ቤት ከተሞች ሁሉ መቱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወልደ አዴር ንጉሡን አሳን እሺ አለው፥ የሠራዊቱንም የጦር አዛዦች በእስራኤል ከተሞች ላይ ላከ፤ እነርሱም ዒዮንንና ዳንን፥ አቤልማይምንና ለንፍታሌም እንደ ግምጃ ቤት የሚያገለግሉትን ከተሞች ሁሉ ያዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በንሀዳድ ካቲ አሳይ ጌዳዋ ማዪደ፥ ባረ ኦላ ጋዳዎቱዋ እስራኤልያ ካታማቱዋ ኦላናዉ የዴዳ። ኡንቱንቱ አይኖ፥ ዳናነ አቤል-ቤትማእካ ጌተትያ ካታማቱዋነ ንፍታሌማ ጋድያን ደእያ ሻሉዋ ምንጅያ ካታማቱዋ ኡባ ጾኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Benihadaadi Kaatii Asay geeddawaa mayyiide, bare ola gadaawotuwaa Israa'eeliyaa katamatuwaa olanaw yeddeedda. Unttunttu Ayino, Daananne Aabeeli-Beetimaa'ika geetettiyaa katamatuwaanne Nifttaaleema gadiyaan de'iyaa shaluwaa minjjiyaa katamatuwaa ubbaa s'ooneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beeni-Hadaadey kawo Aasi gidayssan kuuyidi, ba ola gadawata Isra7eele katamata olanaas yeddides. Heyti Iyoone, Daane, Aabeeli-Mayme geetettiza katamatanne Niftaaleme biittan de7iza miishshaa minjjiza katamata ubbaa oli oykkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኒ-ሃዳዴይ ካዎ ኣሲ ጊዳይሳን ኩዪዲ፥ ባ ኦላ ጋዳዋታ ኢስራኤሌ ካታማታ ኦላናስ ዬዲዴስ። ሄይቲ ኢዮኔ፥ ዳኔ፥ ኣቤሊ-ማይሜ ጌቴቲዛ ካታማታኔ ኒፍታሌሜ ቢታን ዴኢዛ ሚሻ ሚንጂዛ ካታማታ ኡባ ኦሊ ኦይኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ዎልደ-አዳር፥ አስ ግዳይሳ ኤክድ ባ ቶራ ሞጮናታ እስራኤለ ኦላና መላ የድስ። ኤንቲ እዮና፥ ዳነነ አቤል-ማይማ ጌተትያ ካታማታነ ንፍታለመ ቢታን ደእያ ቡቁራ ምንጅያ ካታማታ ኡባ ፆንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Wolde-Adari, Asi gidaysa ekidi ba toora moconata Isra7eele olana mela yeddis. Enti Iyoona, Daanenne Abeel-Mayma geetetiya katamatanne Niftaaleme biittan de7iya buqura minjiya katamata ubbaa xoonidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወልደአዴር የንጉሥ አሳን ሐሳብ ተቀበለ፤ የጦር አዛዦቹንም በእስራኤል ከተሞች ላይ አዘመተ። እነርሱ ዒዮንን፣ ዳንን፣ አቤልማ ይምንና የንፍታሌምን የዕቃ ግምጃ ቤት ከተሞች ሁሉ ድል አድርገው ያዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ቤንሀዳድም አሳ ባቀረበለት ሐሳብ በመስማማት የጦር አዛዦቹንና ሠራዊቱን ልኮ በእስራኤል ከተሞች ላይ አደጋ እንዲጥሉ አደረገ፤ ሠራዊቱም ዒዮን፥ ዳን፥ አቤልቤትማዕካ ተብለው የሚጠሩትን ከተሞችና በንፍታሌም ግዛት ስንቅና ትጥቅ የሚቀመጥባቸውን ከተሞች ሁሉ በድል አድራጊነት ያዙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወልደ ኣዴር ከዓ ንንጉስ ኣሳ እሺ በሎ። ኣሕሉቕ ሰራዊቱውን ናብ ከተማታት እስራኤል ሰደደ። ንዒዮንን ንዳንን ንኣቤልማይምን ንዅለን ናይ ንፍታሌም ከተማታት መዛግብትን ድማ ወቕዕወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቤን ሃዳድ ከኣ ንንጉስ ኣሳ ሰሚዑ ሓላቑ ሰራዊቱ ናብ ከተማታት እስራኤል ሰደደ፡ ንዕዮንን ንዳንን ንኣቤል ማይምን ንዂለን ናይ ንፍታሌም ከተማታት መዛግብትን ድማ ሰዐረን። |