2 Chronicles 16:3 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣብ መንጎ ኣቦይን ኣቦኻን ዝነበረ፡ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ኪዳን ኣሎ፤ እንሆ፡ ብሩርን ወርቅን እሰደልኩም ኣለኹ። ኪድ፡ ካባይ ምእንቲ ኺርሕቕ፡ ምስ ባዓሳ ንጉስ እስራኤል ዝኣተኻዮ ኪዳን ኣፍረስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በአ​ባ​ቴና በአ​ባ​ትህ መካ​ከል እንደ ነበ​ረው ቃል ኪዳን በእ​ኔና በአ​ንተ መካ​ከል አድ​ርግ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ባኦስ ከእኔ ዘንድ እን​ዲ​ርቅ መጥ​ተህ ትወ​ጋው ዘንድ እነሆ፥ ወር​ቅና ብር ልኬ​ል​ሃ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአባቴና በአባትህ መካከል እንደ ነበረው ቃል ኪዳን በእኔና በአንተ መካከል ይሆናል፤ እነሆ ብርና ወርቅ ሰድጄልሃለሁ፤ እርሱ ከእኔ ዘንድ እንዲርቅ ሄደህ ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር ያለህን ቃል ኪዳን አፍርስ ብሎ በደማስቆ ወደተቀመጠው ወደ ሶሪያ ንጉሥ ወደ ወልደ አዴር ሰደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአባቴና በአባትህ መካከል እንደነበረው ቃል ኪዳን በእኔና በአንተ መካከል ይሁን፤ እነሆ፥ ብርና ወርቅ ልኬልሃለሁ፤ እርሱ ከእኔ ዘንድ እንዲርቅ ሄደህ ከእስራኤል ንጉሥ ከባኦስ ጋር ያለህን ቃል ኪዳን አፍርስ።”
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He kushe genththoza yeddishe, «Kase ta aawaranne ne aawara caaqettida mala ane tanaranne nenara caaqettoos; hekko tani nees biranne worqqa yeddadis. Isra7eele kawo Baashey ba olanchchata ta biittafe kessana mala, neni kase izara caaqettida caaqoza laalla» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኩሼ ጌንዛ ዬዲሼ፥ «ካሴ ታ ኣዋራኔ ኔ ኣዋራ ጫቄቲዳ ማላ ኣኔ ታናራኔ ኔናራ ጫቄቶስ፤ ሄኮ ታኒ ኔስ ቢራኔ ዎርቃ ዬዳዲስ። ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ባ ኦላንቻታ ታ ቢታፌ ኬሳና ማላ፥ ኔኒ ካሴ ኢዛራ ጫቄቲዳ ጫቆዛ ላላ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካሰ ታ አዋራነ ነ አዋራ ጫቅዳይሳዳ ታራነ ኔራ ጫቆስ። ሄኮ፥ ታ ነዉ ብራነ ዎርቃ የዳስ። እስራኤለ ካዎይ ባኦስ ባ ኦላንቾታ ታ ቢታፈ ከሳና መላ ነ ካሰ እያራ ጫቅዳ ጫቁዋ ላላ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Kase ta aawaranne ne aawara caaqidaysada taaranne neera caaqoos. Heko, ta new biranne worqa yeddas. Isra7eele kawoy Ba7oosi ba olanchota ta biittafe kessana mela ne kase iyara caaqida caaquwa laalla” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም “ቀድሞ በአባቴና በአባትህ መካከል እንደ ነበረው ሁሉ፣ ዛሬም በእኔና በአንተ መካከል የስምምነት ውል ይኑረን፤ እነሆ፤ ብርና ወርቅ ልኬልሃለሁ፤ ከእኔ ተመልሶ ይሄድ ዘንድ ከባኦስ ጋር ያደረግኸውን የስምምነት ውል አፍርስ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእኔ አባትና የአንተ አባት ያደርጉት በነበረው ዐይነት በመካከላችን የስምምነት ውል እናድርግ፤ ይህም ብርና ወርቅ ለአንተ የላኩልህ ገጸ በረከት ነው፤ ስለዚህ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ ወታደሮቹን ከግዛቴ ያስወጣ ዘንድ እንድትረዳኝ ቀደም ሲል ከእርሱ ጋር ያደረግኸውን የስምምነት ውል አሁን እንድታፈርሰው እለምንሃለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ መንጎ ኣቦይን ኣቦኻን ቃል ኪዳን ከም ዝነበረ፥ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻንውን ኪዳን ይሃሉ። እንሆ፥ ብሩርን ወርቅን እሰደልካ ኣለኹ እሞ፥ ባኦስ ንጉስ እስራኤል ካብ ምድረይ ምእንቲ ኽወፅእስ፥ ነቲ ምስኡ ዝኣተኻዮ ኺዳን ኣፍርሶ” ኢሉ ለኣኸ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መንቶ ኣቦይን ኣቦኻን ከም ዝነበረ፡ ኣብ መንጎይን ኣብ መንጎኻን ድማ ኪዳን ይኹን። እንሆ፡ ብሩርን ወርቅን ሰዲደልካ ኣሎኹ እሞ፡ ካባይ ምእንቲ ኪኸይድሲ፡ ኪድ ነቲ ምስ ባዔሻ ንጉስ እስራኤል ዝኣቶኻዮ ኺዳን ኣፍርሶ።