2 Chronicles 16:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ሰላሳን ሻድሻይን ዓመት ንግስነት ኣሳ፡ ባዕሻ ንጉስ እስራኤል ኣንጻር ይሁዳ ተጓዒዙ ንራማ ሃነጸ፡ ሓደ ሰብ ምስ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ክወጽእን ክኣቱን ከይፈቕደሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ዘመተ፥ ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መውጣትና መግባት እንዳይችል ራማን ሠራት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ወጣ፥ ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መውጣትና መግባት እንዳይችል ራማን ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ዘመተ፥ ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መውጣትና መግባት እንዳይችል ራማን ሠራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ካተቴዳ ሀታማነ ኡሱፑን ላይን እስራኤልያ ካቲ ባእሽ ይሁዳ ቦላ ዎራጄዳ፤ ይሁዳ ካትያ አሳኮ ኦንነ ገለናዳንነ ከሰናዳን ተአናዉ ራማ ካታማ ዩሹዋ ምንሲደ ግምቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay kaateteedda hattamanne usuppuntsa laytsan Israa'eeliyaa Kaatii Baa'ishi Yihudaa bolla woraajjeedda; Yihudaa Kaatiyaa Asaakko ooninne gelennaadaaninne kessennaadan te'anaw Raama katamaa yuushshuwaa minisiide gimbbeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aasi kawotida 36 layththan Isra7eele kawo Baashey Yuhuda bolla worajjides; histtidi Yuhuda kawo Aasakko oonikka gelontta malanne kezontta mala teqqanaas Eraama katama yuuyi aadhdhanaas minththi gimbides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ካዎቲዳ 36 ላይን ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ዩሁዳ ቦላ ዎራጂዴስ፤ ሂስቲዲ ዩሁዳ ካዎ ኣሳኮ ኦኒካ ጌሎንታ ማላኔ ኬዞንታ ማላ ቴቃናስ ኤራማ ካታማ ዩዪ ኣናስ ሚን ጊምቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ካዎትዳ ሀስታማነ ኡሱፑን ላይን እስራኤለ ካዎይ ባኦስ ይሁዳ ቦላ ደንድስ። ይሁዳ ካዋ አሳኮ ኦንካ ገሎና መላነ ከዮና መላ ተቃናዉ ራማን ሚፃ ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi kawotida hastamanne usupuntho laythan Isra7eele kawoy Ba7oosi Yihuda bolla dendis. Yihuda kawa Asako oonika gelonna melanne keyonna mela teqanaw Raman miixa keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት፣ የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ዘምቶ፣ ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ግዛት ማንም እንዳይወጣ፣ ወደዚያም ማንም እንዳይገባ ለመከልከል ራማን መሸገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሳ በይሁዳ ላይ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት፥ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ ይሁዳን ወረረ፤ ወደ ይሁዳ ማንም እንዳይገባ፥ ከይሁዳም ማንም እንዳይወጣ ለማድረግ ራማን መመሸግ ጀመረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሳ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ሽዱሽተን ዓመቱ፥ ባኦስ ንጉስ እስራኤል ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ወፀ፤ ናብ ንጉስ ይሁዳ ናብ ኣሳ ዝኾነ ሰብ ከይኣቱን ከይወፅእን ከዓ ንራማ ዓረዳ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመንግስቲ ኣሳ ኣብ መበል ሰላሳን ሹድሽተን ዓመቱ ባዔወ ንጉስ እስራኤል ናብ ይሁዳ ደዪቡ፡ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ገለ ኸይወጽእን ከይኣቱን ምእንቲ ኪኽልክል፡ ንራማ ሰርሓ። |