2 Chronicles 16:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ሰላሳን ሻድሻይን ዓመት ንግስነት ኣሳ፡ ባዕሻ ንጉስ እስራኤል ኣንጻር ይሁዳ ተጓዒዙ ንራማ ሃነጸ፡ ሓደ ሰብ ምስ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ክወጽእን ክኣቱን ከይፈቕደሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሳ በነ​ገሠ በሠ​ላሳ ስድ​ስ​ተ​ኛው ዓመት የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ባኦስ በይ​ሁዳ ላይ ዘመተ፥ ወደ ይሁ​ዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መው​ጣ​ትና መግ​ባት እን​ዳ​ይ​ችል ራማን ሠራት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ወጣ፥ ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መውጣትና መግባት እንዳይችል ራማን ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ዘመተ፥ ወደ ይሁዳም ንጉሥ ወደ አሳ ማንም መውጣትና መግባት እንዳይችል ራማን ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ካተቴዳ ሀታማነ ኡሱፑን ላይን እስራኤልያ ካቲ ባእሽ ይሁዳ ቦላ ዎራጄዳ፤ ይሁዳ ካትያ አሳኮ ኦንነ ገለናዳንነ ከሰናዳን ተአናዉ ራማ ካታማ ዩሹዋ ምንሲደ ግምቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay kaateteedda hattamanne usuppuntsa laytsan Israa'eeliyaa Kaatii Baa'ishi Yihudaa bolla woraajjeedda; Yihudaa Kaatiyaa Asaakko ooninne gelennaadaaninne kessennaadan te'anaw Raama katamaa yuushshuwaa minisiide gimbbeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aasi kawotida 36 layththan Isra7eele kawo Baashey Yuhuda bolla worajjides; histtidi Yuhuda kawo Aasakko oonikka gelontta malanne kezontta mala teqqanaas Eraama katama yuuyi aadhdhanaas minththi gimbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ካዎቲዳ 36 ላይን ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ዩሁዳ ቦላ ዎራጂዴስ፤ ሂስቲዲ ዩሁዳ ካዎ ኣሳኮ ኦኒካ ጌሎንታ ማላኔ ኬዞንታ ማላ ቴቃናስ ኤራማ ካታማ ዩዪ ኣናስ ሚን ጊምቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ካዎትዳ ሀስታማነ ኡሱፑን ላይን እስራኤለ ካዎይ ባኦስ ይሁዳ ቦላ ደንድስ። ይሁዳ ካዋ አሳኮ ኦንካ ገሎና መላነ ከዮና መላ ተቃናዉ ራማን ሚፃ ኬፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi kawotida hastamanne usupuntho laythan Isra7eele kawoy Ba7oosi Yihuda bolla dendis. Yihuda kawa Asako oonika gelonna melanne keyonna mela teqanaw Raman miixa keexis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሳ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት፣ የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ በይሁዳ ላይ ዘምቶ፣ ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ግዛት ማንም እንዳይወጣ፣ ወደዚያም ማንም እንዳይገባ ለመከልከል ራማን መሸገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሳ በይሁዳ ላይ በነገሠ በሠላሳ ስድስተኛው ዓመት፥ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ ይሁዳን ወረረ፤ ወደ ይሁዳ ማንም እንዳይገባ፥ ከይሁዳም ማንም እንዳይወጣ ለማድረግ ራማን መመሸግ ጀመረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣሳ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ሰላሳን ሽዱሽተን ዓመቱ፥ ባኦስ ንጉስ እስራኤል ኣብ ልዕሊ ይሁዳ ወፀ፤ ናብ ንጉስ ይሁዳ ናብ ኣሳ ዝኾነ ሰብ ከይኣቱን ከይወፅእን ከዓ ንራማ ዓረዳ።
Amharic Tigrinya 2011 ንመንግስቲ ኣሳ ኣብ መበል ሰላሳን ሹድሽተን ዓመቱ ባዔወ ንጉስ እስራኤል ናብ ይሁዳ ደዪቡ፡ ናብ ኣሳ ንጉስ ይሁዳ ገለ ኸይወጽእን ከይኣቱን ምእንቲ ኪኽልክል፡ ንራማ ሰርሓ።