2 Chronicles 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ብዅሉ መከራ ስለ ዘሳቐዮም፡ ህዝቢ ካብ ህዝቢ፡ ከተማ ድማ ካብ ከተማ ተደምሰሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በመከራው ሁሉ ያስጨንቃቸዋልና ሕዝብ ከሕዝብ ጋር፥ ከተማም ከከተማ ጋር ይዋጋል። ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በመከራው ሁሉ ያስጨንቃቸው ነበርና ወገን ከወገን ጋር፥ ከተማም ከከተማ ጋር ይዋጋ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በመከራው ሁሉ ያስጨንቃቸው ነበርና ወገን ከወገን ጋር፥ ከተማም ከከተማ ጋር ይዋጋ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኡንቱንታ ዱማ ዱማ መቱዋን የጌዳ ድራዉ፥ ደሪ ደርያ፥ ካታማይካ ካታማ ኡንኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay unttuntta dumma dumma metuwaan yeggeedda diraw, derii deriyaa, katamaykka katamaa un"etsee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi istta dumma dumma meton yeggida gishshas derey kawoteththa bolla, katamaykka katama bolla dendidi issoy issaa dhayssees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኢስታ ዱማ ዱማ ሜቶን ዬጊዳ ጊሻስ ዴሬይ ካዎቴ ቦላ፥ ካታማይካ ካታማ ቦላ ዴንዲዲ ኢሶይ ኢሳ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኤንታ ዱማ ዱማ መቶን የግዳ ግሾ ደረይ ደርያ፥ ካታማይ ካታማ ኡንኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay enta dumma dumma meton yeggida gisho derey deriya, katamay katamaa un7ethees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በተለያየ መከራ ያስጨንቃቸው ስለ ነበር፣ አንዱ መንግሥት በሌላው መንግሥት፣ አንዱም ከተማ በሌላው ከተማ ይደመሰስ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በእነርሱ ላይ ችግርን ሁሉ ያመጣባቸው ስለ ነበር አንዱ ሕዝብ ሌላውን ሕዝብ አንዲቱ ከተማ ሌላይቱን ከተማ ያጠፉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብመከራ የጨንቖም ነበረሞ፥ ሓንቲ ሃገር ምስ ሓንቲ ሃገር፥ ሓንቲ ኸተማ ድማ ምስ ሓንቲ ኸተማ ትዋጋእ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ከኣ ብዂሉ ዓይነት ጸበባ የዕገርግሮም ነበረ እሞ፡ ህዝቢ ምስ ህዝቢ፡ ከተማ ምስ ከተማ ንሓድሕዶም ተሳባበሩ። |