2 Chronicles 15:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ ዘመን እቲ ኸኣ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነበርቲ እተን ሃገራት ዓብዪ ስቓይ እዩ ነይሩ፡ ነቲ ዚወጽእን ነቲ ዚኣተወን ሰላም ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አይሆንለትም፤ በሀገሮችም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ የእግዚአብሔር ቍጣ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረም፥ በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ድንጋጤ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን ካረ ከስያዎነ ሶ ገልያዎ ሳሮተይ ባዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጋድያ ኡባ ቦላን ደእያ አሳይ ዳሮ ሻባረቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan kare kesiyaawoonne soo geliyaawoo sarotetsay baawa; ayaw gooppe, gadiyaa ubbaa bollan de'iyaa Asay daro shabbarettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode biitta ubbaa bollan daro shiroy diza gishshas asi saron kezi gelanaas ammanththenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ቢታ ኡባ ቦላን ዳሮ ሺሮይ ዲዛ ጊሻስ ኣሲ ሳሮን ኬዚ ጌላናስ ኣማንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ ዳጋማን ደእያ ግሾ ሳሮተን ከይድ ገልያ ኦንካ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode biittan de7iya asa ubbay dagaman de7iya gisho sarotethan keyidi geliya oonika baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ዘመን በምድር ነዋሪዎች ሁሉ ዘንድ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አስተማማኝ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በየስፍራው ሁሉ ሁከትና ሽብር ስለ ነበር፥ በሰላም ወጥቶ የሚገባ ማንም አልነበረም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዘመን እቱይ ንዝወፅእን ንዝኣቱን ሰላም ኣይነበረን፤ ኣብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዝነብሩውን ዓብዪ ራዕዲ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብተን ሃገራት እቲኤን ንዚቕመጡ ዝነበሩ ዂሎም ብዙሕ ዕግርግር ነበረ እሞ፡ በተን ግዝያት እቲኤን ንዚመጽእ ኰነ ንዚኣቱ ሰላም ኣይነበረን። |