2 Chronicles 15:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቲ ዘመን እቲ ኸኣ፡ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ነበርቲ እተን ሃገራት ዓብዪ ስቓይ እዩ ነይሩ፡ ነቲ ዚወጽእን ነቲ ዚኣተወን ሰላም ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ዘመን ለሚ​ወ​ጣ​ውና ለሚ​ገ​ባው ሰላም አይ​ሆ​ን​ለ​ትም፤ በሀ​ገ​ሮ​ችም በሚ​ኖ​ሩት ሁሉ ላይ ታላቅ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረም፥ በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ድንጋጤ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምድርም በሚኖሩት ሁሉ ላይ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ለሚወጣውና ለሚገባው ሰላም አልነበረውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎድያን ካረ ከስያዎነ ሶ ገልያዎ ሳሮተይ ባዋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጋድያ ኡባ ቦላን ደእያ አሳይ ዳሮ ሻባረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wodiyaan kare kesiyaawoonne soo geliyaawoo sarotetsay baawa; ayaw gooppe, gadiyaa ubbaa bollan de'iyaa Asay daro shabbarettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode biitta ubbaa bollan daro shiroy diza gishshas asi saron kezi gelanaas ammanththenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ቢታ ኡባ ቦላን ዳሮ ሺሮይ ዲዛ ጊሻስ ኣሲ ሳሮን ኬዚ ጌላናስ ኣማንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ ዳጋማን ደእያ ግሾ ሳሮተን ከይድ ገልያ ኦንካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode biittan de7iya asa ubbay dagaman de7iya gisho sarotethan keyidi geliya oonika baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ዘመን በምድር ነዋሪዎች ሁሉ ዘንድ ታላቅ ሁከት ስለ ነበር፣ በሰላም ወጥቶ መግባት አስተማማኝ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ በየስፍራው ሁሉ ሁከትና ሽብር ስለ ነበር፥ በሰላም ወጥቶ የሚገባ ማንም አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዘመን እቱይ ንዝወፅእን ንዝኣቱን ሰላም ኣይነበረን፤ ኣብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዝነብሩውን ዓብዪ ራዕዲ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብተን ሃገራት እቲኤን ንዚቕመጡ ዝነበሩ ዂሎም ብዙሕ ዕግርግር ነበረ እሞ፡ በተን ግዝያት እቲኤን ንዚመጽእ ኰነ ንዚኣቱ ሰላም ኣይነበረን።