2 Chronicles 15:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጭንቀቶም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ተመሊሶም ምስ ደለይዎ ግና፡ ምሳታቶም ተረኸበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመከራቸውም ጊዜ ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ተመልሰው ይፈልጉታል፤ እርሱም ይገኝላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመከራቸውም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ተመልሰው በፈለጉት ጊዜ አገኙት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመከራቸውም ወደ እስራኤል አምላክ ወደ ጌታ ተመልሰው በፈለጉት ጊዜ አገኙት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባረንታ መቱ ጋኬዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳኮ፥ እስራኤልያ ጾሳኮ ስሚደ፥ አ ኮዬድኖ፤ እ ኡንቱንቶ ቤቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin barentta metuu gakkeedda wode, unttunttu Med'inaa Godaakko, Israa'eeliyaa S'oossaakko simmiide, Aa koyeeddino; I unttunttoo beetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin banttana metoy gakkida wode istti GODAA Isra7eele Xoossaako simmidi iza koyiin izi isttas beettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባንታና ሜቶይ ጋኪዳ ዎዴ ኢስቲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳኮ ሲሚዲ ኢዛ ኮዪን ኢዚ ኢስታስ ቤቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባንታና መቶይ ጋክዳ ዎደ ኤንቲ ጎዳኮ፥ እስራኤለ ፆሳኮ ስሚድ እያ ኮይን እ ኤንታዉ በንትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin bantana metoy gakida wode enti Godaako, Isra7eele Xoossaako simmidi iya koyin I entaw bentis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመከራቸው ጊዜ ግን፣ ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ተመልሰው ፈለጉት፤ እርሱም ተገኘላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መከራ በደረሰባቸው ጊዜ ግን ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ፊታቸውን መልሰው ፈለጉት፤ አገኙትም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብጊዜ መከራኦም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ተመሊሶም ምስ ደለይዎ ረኸብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጸበባኦም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ተመሊሶም ምስ ደለይዎ ግና፡ ይርከበሎም ነበረ። |