2 Chronicles 15:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሳ ኪቕበሎ ወጺኡ ድማ፡ ኣሳን ብዘሎ ይሁዳን ብንያምን ስምዑኒ! እግዚኣብሄር ምስኡ እናሃለኻ ምሳኻ እዩ፤ እንተደለኻዮ ድማ ብኣኻ ክርከብ እዩ፤ እንተ ሓዲግካዮ ግና ንሱ ክሓድገካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ንጉሡን አሳን፥ የይሁዳንና የብንያምን ሕዝብ ሁሉ ሊገናኝ ወጣ፤ እንዲህም አለ፥ “አሳ ይሁዳና ብንያም ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤ እናንተ ከእግዚአብሔር ጋር ብትሆኑ እርሱ ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ብትፈልጉትም ይገኝላችኋል፤ ብትተዉት ግን ይተዋችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሳንም ሊገናኘው ወጣ፥ እንዲህም አለው። አሳ ይሁዳና ብንያም ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤ እናንተ ከእግዚአብሔር ጋር ስትሆኑ እርሱ ከእናንተ ጋር ነው፤ ብትፈልጉትም ይገኝላችኋል፤ ብትተዉት ግን ይተዋችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሳንም ሊያገኘው ወጣ፥ እንዲህም አለው፦ “አሳ ይሁዳና ብንያም ሁሉ ሆይ! ስሙኝ፤ እናንተ ከጌታ ጋር ስትሆኑ እርሱ ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ብትፈልጉትም ታገኙታላችሁ፤ ብትተውት ግን ይተዋችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳና ጋከታናዉ ቢደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አሳ፥ ኔን፥ ይሁዳ አሳይነ ቢንያማ አሳይ ኡባይ ስስተ! ህንተንቱ መና ጎዳና እትፐ ደእያ ዎደ ኡባን እካ ህንተናና ደኤ። ህንተንቱ አ ኮዮፐ፥ እ ህንተንቶ ቤታና፤ ሽን ህንተንቱ አ አጎፐ፥ እካ ህንተንታ አጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaana gaketanaw biide, hawaadan yaageedda; «Asaa, neeni, Yihudaa asaynne Biiniyaama Asay ubbay sisite! Hinttenttu Med'inaa Godaana ittippe de'iyaa wode ubbaan ikka hinttenana de'ee. Hinttenttu Aa koyooppe, I hinttenttoo beettana; shin hinttenttu Aa aggooppe, ikka hinttentta aggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka Aasara gayttanaas biidi, «Aasa, Yuhuda asawu! Biniyaame asawu intte ubbayka siyite! Intte GODAARA issife de7ikko izikka inttenara de7ana. Intte iza koykko izi inttes beettana; intte iza aggiko izikka inttena aggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ኣሳራ ጋይታናስ ቢዲ፥ «ኣሳ፥ ዩሁዳ ኣሳዉ! ቢኒያሜ ኣሳዉ ኢንቴ ኡባይካ ሲዪቴ! ኢንቴ ጎዳራ ኢሲፌ ዴኢኮ ኢዚካ ኢንቴናራ ዴኣና። ኢንቴ ኢዛ ኮይኮ ኢዚ ኢንቴስ ቤታና፤ ኢንቴ ኢዛ ኣጊኮ ኢዚካ ኢንቴና ኣጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ አሳራ ጋሄታናዉ አዛርያስ ብድ፥ “አሳ፥ ይሁዳ አሳዉነ ብንያመ አሳዉ ስእተ! ህንተ ጎዳራ ግድኮ እካ ህንተራ ግዳና። ህንተ እያ ኮይኮ እ ህንተዉ በንታና፤ ሽን ህንተ እያ አግኮ እ ህንተና አጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa Asara gahetanaw Azaariyasi bidi, “Asa, Yihuda asawnne Biniyaame asaw si7ite! Hinte Godaara gidiko ika hintera gidana. Hinte iya koyiko I hintew bentana; shin hinte iya aggiko I hintena aggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም አሳን ሊገናኘው ወጣ፤ እንዲህም አለው፤ “አሳ፣ እናንተም ይሁዳና ብንያም ሁሉ ሆይ፤ አድምጡኝ፤ እናንተ ከእግዚአብሔር ጋር ስትሆኑ፣ እርሱም ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ብትፈልጉት ይገኝላችኋል፤ ብትተዉት ግን፣ ይተዋችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዐዛርያስም ከንጉሥ አሳ ጋር ለመገናኘት ሄዶ እንዲህ አለው፤ “ንጉሥ አሳ ሆይ! አድምጠኝ! እናንተም የይሁዳና የብንያም ሰዎች ሁሉ ስሙኝ! እናንተ ከእግዚአብሔር ጋር እስከ ሆናችሁ ድረስ እርሱም ከእናንተ ጋር ይሆናል፤ ከፈለጋችሁትም ታገኙታላችሁ፤ ብትተዉት ግን ይተዋችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሳ ድማ ኽራኸቦ ወፀ፤ ከምዙይውን በሎ፦ “ንጉስ ኣሳን፥ ኵልኻትኩም ህዝቢ ይሁዳን ብንያምን፥ ስምዑኒ፤ ንስኻትኩም ምስ እግዚኣብሄር እንተ ዄንኩም ንሱውን ምሳኻትኩም ክኸውን እዩ፤ እንተ ደሊኹምዎውን ክርከበልኩም እዩ። ንስኻትኩም እንተ ሓዲግኩምዎ ግና ንሱ ኸዓ ኽሓድገኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ ኣሳ ወጺኡ ድማ በሎ፡ ኣታ ኣሳን ብዘሎኹም ይሁዳን ብንያምን፡ ስምዑኒ፡ ንስኻትኩም ምስ እግዚኣብሄር እንተ ትዀኑስ፡ ንሱ ምሳኻትኩም እዩ፡ እሻተ ደሌኹምዎ ድማ፡ ይርከበልኩም እዩ፡ ንስኻትኩም እንተ ትዀኑስ፡ ንሱ ምሳኻትኩም እዩ፡ እንተ ደሌኹምዎ ድማ፡ ይርከበልኩም እዩ፡ ንስኻትኩም እንተ ሐደግኩምዎ ግና፡ ንሱ ከኣ ኪሐድገኩም እዩ። |