2 Chronicles 15:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ቍመት ግና ካብ እስራኤል ኣይተመንጠለን። ግናኸ ልቢ ኣሳ ብዅሉ መዓልትታቱ ፍጹም ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኮረብታ ላይ የነበሩትን መስገጃዎች ግን ከእስራኤል አላራቀም። ገና በእስራኤል ዘንድ እስከ አሁን ነበሩ፤ ይሁን እንጂ የአሳ ልብ በዘመኑ ሁሉ ፍጹም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኮረብታ ላይ የነበሩትን መስገጃዎች ግን ከእስራኤል አላራቀም፤ ይሁን እንጂ የአሳ ልብ በዘመኑ ሁሉ ፍጹም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኮረብታ ላይ የነበሩትን መስገጃዎች ግን ከእስራኤል አላራቀም፤ ይሁን እንጂ የአሳ ልብ በዘመኑ ሁሉ ፍጹም ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎይንያ ቃ ሳኣ አሳይ እስራኤልያ ጋድያፐ ይሰናን አጎፐነ፥ እ ባረ ደኤዳ ላይ ኡባን መና ጎዳዉ ዎዛናፐ አማነትያ አሳ ግዲደ ደኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Goynniyaa d'ok'k'a sa'aa Asay Israa'eeliyaa gadiyaappe d'ayssennan aggooppenne, I bare de'eedda laytsaa ubbaan Med'inaa Godaw wozanaappe ammanettiyaa asaa gidiide de'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Goynniza dhoqqasohota Aasi Isra7eele biittafe mulera dhayssontta aggikokka izi ba de7ida layth ubbaan GODAAS wozinappe ammanettiza as gididi de7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎይኒዛ ቃሶሆታ ኣሲ ኢስራኤሌ ቢታፌ ሙሌራ ይሶንታ ኣጊኮካ ኢዚ ባ ዴኢዳ ላይ ኡባን ጎዳስ ዎዚናፔ ኣማኔቲዛ ኣስ ጊዲዲ ዴኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃ ጎይኖ በሳታ እስራኤለ ቢታፈ ይሶና እፅኮካ አስ ባ ደእዳ ላይ ኡባን ጎዳስ አማነትዳ አስ ግድድ ደእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhoqa goyinno bessata Isra7eele biittafe dhaysona ixikoka Asi ba de7ida laytha ubban Godaas ammanetida asi gididi de7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምንም እንኳ ማምለኪያ ኰረብታዎችን ሙሉ በሙሉ ከእስራኤል ባያስወግድም፣ የአሳ ልብ በዘመኑ ሁሉ ፈጽሞ ለእግዚአብሔር የተገዛ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም እንኳ አሳ በኰረብቶቹ ላይ የነበሩትን የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎች ሙሉ በሙሉ ባይደመስሳቸው፥ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ ለእግዚአብሔር ታማኝ ሆነ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ ግና ካብ እስራኤል ኣየወገዶን፤ ልቢ ኣሳ ግና ብምሉእ ዘመኑ ፍፁም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ በረኽቲ ግና ካብ እስራኤል ኣይተወገደን። ግናኸ ልቢ ኣሳ ምሉእ ዘመኑ ፍጹም ነበረ። |