2 Chronicles 15:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ከኣ ብዅሉ ልቦምን ብዅሉ ነፍሶምን ኪደልይዎ ቃል ኪዳን ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፍ​ጹም ልባ​ቸ​ውና በፍ​ጹም ነፍ​ሳ​ቸው የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይሹ ዘንድ ቃል ኪዳን አደ​ረገ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ይሹ ዘንድ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው የአባቶቻቸውን አምላክ ጌታን ለመሻት ቃል ኪዳን አደረጉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳ ባረንቱ ኩመን ዎዛናንነ ባረንቱ ኩመን ሸምፑዋን ኮያናዉ ቃላ ገሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa barenttu aawotuwaa S'oossaa barenttu kumentsaa wozanaaninne barenttu kumentsaa shemppuwaan koyanaw k'aalaa geleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA bantta aawata Xoossaa bantta kumeththa wozinappenne bantta kumeththa shemppofe koyanaas qaala gelida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳ ባንታ ኩሜ ዎዚናፔኔ ባንታ ኩሜ ሼምፖፌ ኮያናስ ቃላ ጌሊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ባንታ አዋታ ፆሳ ባንታ ኩመ ዎዛናንነ ባንታ ኩመ ሸምፑዋን ኮያናዉ ጫቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa banta aawata Xoossaa banta kumetha wozanaaninne banta kumetha shempuwan koyanaw caaqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአባቶቻቸውንም አምላክ እግዚአብሔርን በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ይሹ ዘንድ ቃል ኪዳን አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀድሞ አባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው ያመልኩትም ዘንድ በመስማማት ቃል ኪዳን ገቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ብምሉእ ልቦምን ብምሉእ ነፍሶምን ከምልኽዎ ኸዓ ቓል ኪዳን ኣተዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ብምሉእ ልቦምን ብዂሉ ነፍሶምን ኪደልይዎስ ቃል ኪዳን ኣተዉ።