2 Chronicles 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰራቅ እቲ ኩሻ ድማ ሓደ ሽሕን ሰለስተ ሚእቲን ሰረገላታት ዝሓዘ ሰራዊት ሒዙ ናብኦም ወጸ። ናብ ማሬሳ ድማ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኢትዮጵያም ንጉሥ ዝሪ አንድ ሚሊዮን ሰዎችና ሦስት መቶ ሰረገሎች ይዞ ወጣባቸው፤ ወደ መሪሳም መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢትዮጵያዊውም ዝሪ አንድ ሚሊዮን ሰዎችና ሦስት መቶ ሰረገሎች ይዞ ወጣባቸው፤ ወደ መሪሳም መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢትዮጵያዊውም ዝሪ አንድ ሚሊዮን ሰዎችና ሦስት መቶ ሰረገሎች ይዞ ወጣባቸው፤ ወደ መሪሳም መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዘራሀ ጌተትያ እት ቶጵያ አሳይ እት ሚሎነ ኦላንቻቱዋነ ሄዙ ጼቱ ፓራ ጋረቱዋ አኪደ፥ ይሁዳ ኦላናዉ ዪደ፥ ማሬሻ ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Zeraaha geetettiyaa itti Top'p'iyaa Asay itti miiloone olanchchatuwaanne heezzu s'eetu paraa gaaretuwaa akkiide, Yihudaa olanaw yiide, Mareesha gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zaraahe geetettiza issi Tophphiya asi 1,000,000 olanchchatanne 300 para-gaareta ekkidi Yuhuda olanaas yiidi Mareesha gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛራሄ ጌቴቲዛ ኢሲ ቶጵያ ኣሲ 1,000,000 ኦላንቻታኔ 300 ፓራ-ጋሬታ ኤኪዲ ዩሁዳ ኦላናስ ዪዲ ማሬሻ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛራሀ ጌተትያ እስ ቶጰ አደይ እስ ምሎነ ኦላንቾታነ ሄ ፄቱ ፓራ ጋረታ ኤክድ ይሁዳ ኦላናዉ ይድ ማርሳ ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zaraha geetetiya issi Tophe addey issi miloone olanchotanne heedzu xeetu para gaareta ekidi Yihuda olanaw yidi Marisa gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢትዮጵያዊው ዝሪ አንድ ሚሊዮን ሰራዊትና ሦስት መቶ ሠረገላ ይዞ በመውጣት እስከ መሪሳ ድረስ መጣባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዜራሕ ተብሎ የሚጠራ ኢትዮጵያዊ አንድ ሚሊዮን ወታደሮችና ሦስት መቶ ሠረገሎች ይዞ ይሁዳን ለመውረር እስከ ማሬሻ ገሥግሦ መጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኢትዮጵያዊ ዝሪ ድማ፥ ሓደ ሚልዮን ሰራዊትን ሰለስተ ሚእቲ ሰረገላን ሒዙ ኽዋግኦም ናብ መሪሳ ወፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዜራሕ እቲ ኢትዮጵያዊ ድማ ሽሕ ሳዕ ሽሕ ሰራዊትን ሰለስተ ሚእቲ ሰረገላን ሒዙ ኺዋግኦም ወጸ። ናብ ማረሻ ኸኣ መጸ። |