2 Chronicles 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሳ ድማ ካብ ይሁዳ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፡ ዒላማታትን ኲናትን ዝሓዙ ሰራዊት ነበሮ። ካብቲ ዋልታ ዝሓዘን ቀስቲ ዝስሕብን ብንያም ድማ ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሽሕ፤ ኩሎም ተባዓት ጀጋኑ እዮም ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአሳም አላባሽ አግሬ ጋሻና ጦር የሚሸከሙ ሦስት መቶ ሺህ የይሁዳ ሠራዊት፥ ወንጭፍ የሚወነጭፉ፥ ቀስትም የሚገትሩ ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ የብንያም ሰዎች ነበሩት፤ እነዚህም ሁሉ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሳም አላባሽ አግሬ ጋሻና ጦር የሚሸከሙ ሦስት መቶ ሺህ የይሁዳ ሠራዊት፥ ጋሻም የሚሸከሙ ቀስትም የሚገትሩ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሺህ የብንያም ሰዎች ነበሩት፤ እነዚህም ሁሉ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአሳም አላባሽ አግሬ ጋሻና ጦር የሚሸከሙ ሦስት መቶ ሺህ የይሁዳ ሠራዊት፥ ጋሻም የሚሸከሙ ቀስትም የሚገትሩ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሺህ የብንያም ሰዎች ነበሩት፤ እነዚህም ሁሉ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳዉ ዎጋ ጎንዳለቱዋነ ቶራቱዋ ኦይቂያ 300,000 ኦላንቻቱ ይሁዳ ዛርያፐ ደኢኖ፤ ቃይ ቄር ጎንዳለቱዋ ኦይቂያዋንቱነ ዎንዳፍያን ዱክያዋንቱ ላኡ ጼታነ ሆስፑን ታሙ ሻአ ኦላንቻቱ ቢንያማ ዛርያፐ ደኢኖ። ሀዋንቱ ኡባይካ ምኖ አሳቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaw wogga gonddalletuwaanne tooratuwaa oyk'k'iyaa 300,000 olanchchatuu Yihudaa zariyaappe de'iino; k'ay k'eeri gonddalletuwaa oyk'k'iyaawanttunne wonddaafiyaan dukkiyaawanttu laa"u s'eetanne hosppun tammu sha"a olanchchatuu Biiniyaama zariyaappe de'iino. Hawanttu ubbaykka mino asatuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aasas wogga gondalletanne toorata oykkiza 300,000 olanchchati Yuhuda zareppe deettes; qasse qeeri gondalleta oykkizaytinne wondafe dukkizayti 280,000 olanchchati Biniyaame zareppe deettes. Haytanti ubbayka mino olanchchata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳስ ዎጋ ጎንዳሌታኔ ቶራታ ኦይኪዛ 300,000 ኦላንቻቲ ዩሁዳ ዛሬፔ ዴቴስ፤ ቃሴ ቄሪ ጎንዳሌታ ኦይኪዛይቲኔ ዎንዳፌ ዱኪዛይቲ 280,000 ኦላንቻቲ ቢኒያሜ ዛሬፔ ዴቴስ። ሃይታንቲ ኡባይካ ሚኖ ኦላንቻታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳስ ይሁዳ ኮቻፈ ዎጋ ጎንዳለታነ ቶራታ ዳንጭዳ ሄ ፄቱ ሙኩሉ ኦላንቾት ደኦሶና። ብንያመ ኮቻፈ ጉ ጎንዳለታ ዳንጭዳነ ዶንገን ዱከይሳት ናምኡ ፄታነ ሆስፑን ታሙ ሙኩሉ ኦላንቾት ደኦሶና። ሄሳት ኡባይ ምኖ ኦላንቾታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asas Yihuda kochaafe wogga gondalletanne toorata dancida heedzu xeetu mukulu olanchoti de7oosona. Biniyaame kochaafe guutha gondalleta dancidanne dongen dukeysati nam7u xeetanne hospun tammu mukulu olanchoti de7oosona. Hessati ubbay mino olanchota. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሳ ታላላቅ ጋሻና ጦር የያዙ ሦስት መቶ ሺሕ የይሁዳ ሰዎች እንዲሁም ጋሻና ቀስት የያዙ ሁለት መቶ ሰማንያ ሺሕ የብንያም ሰዎች ነበሩት፤ እነዚህ ሁሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አሳ ታላላቅ ጋሻና ጦር የታጠቁ ሦስት መቶ ሺህ ሠራዊት ከይሁዳ፥ ታናናሽ ጋሻና ቀስት የያዙ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሺህ ሠራዊት ከብንያም ነበሩት፤ እነዚህ ሁሉ በሚገባ የሠለጠኑ ጀግኖች ወታደሮች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሳ ኸዓ ሰብ ኲናትን ዋልታን ካብ ይሁዳ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ ሰራዊት ነበርዎ፤ ካብ ብንያምውን ዋልታ ዝሕዙን ፍላፃ ዝውርውሩን ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሽሕ ሰባት ነበርዎ። እዚኣቶም ኵላቶም ሓያላት ጀጋኑ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሳ ኸኣ ዋላቱን ኲናውትን ዚጾሩ ኻብ ይሁዳ ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ ሰራዊት ነበርዎ፡ ካብ ብንያምውን ዋላቱ ዚጾሩን ፍላጻ ዚውርውሩን ክልተ ሚእትን ሰማንያን ሽሕ ነበርዎ። እዚኣቶም ኲሎም ሓያላት ጀጋኑ ነበሩ። |