2 Chronicles 14:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ይሁዳ ሓጹር ከተማታት ሰርሐ፣ እታ ምድሪ ዕረፍቲ ረኺባ፣ በተን ዓመታት እቲኣውን ውግእ ኣይነበሮን። እግዚኣብሄር ዕረፍቲ ሂብዎ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁ​ዳም ምሽ​ጎች ከተ​ሞ​ችን ሠራ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዕረ​ፍት ስለ ሰጠው ምድ​ሪቱ ጸጥ ብላ ነበር፤ በዚ​ያም ዘመን ጦር​ነት አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳም ምሽጎች ከተሞችን ሠራ፤ እግዚአብሔርም ዕረፍት ስለ ሰጠው ምድሪቱ ጸጥ ብላ ነበር፥ በዚያም ዘመን ሰልፍ አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱ ሰላም ሰፍኖባት ስለ ነበር በይሁዳ የተመሸጉትን ከተሞችን ሠራ፤ እንዲሁም ጌታ ዕረፍትን ሰጠጥቶት ስለ ነበር በዚያም ዘመን ጦርነት አልነበረበትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ አሳይ ይሁዳን ደእያ ካታማቶ ጌሶቱዋ መዳ። መና ጎዳይ አ ሸምፕሴዳ ድራዉ፥ ቢታይካ ሸምፔዳ፤ ሄ ላይቱዋን አናና ኦንነ ኦለትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Asay Yihudaan de'iyaa katamatoo geessotuwaa med'd'eedda. Med'inaa Goday Aa shemppisseedda diraw, biittaykka shemppeedda; he laytsatuwaan aanana ooninne olettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Aasi Yuhudan de7iza katamatas miixata medhdhides. GODAY iza shemppisida gishshas biittayka shemppides; he layththatan izara oonikka olettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ኣሲ ዩሁዳን ዴኢዛ ካታማታስ ሚጻታ ሜዴስ። ጎዳይ ኢዛ ሼምፒሲዳ ጊሻስ ቢታይካ ሼምፒዴስ፤ ሄ ላይታን ኢዛራ ኦኒካ ኦሌቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ አስ ይሁዳ ካታማታስ ሚፃታ ኬፅስ። ጎዳይ እያ ሸምፕስዳ ግሾ ቢታይ ሸምፕስ፤ እያ ላይን እያራ ኦንካ ኦለትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Asi Yihuda katamatas miixata keexis. Goday iya shempisida gisho biittay shempis; iya laythan iyara oonika oletibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምድሪቱ ሰላም ስለ ሰፈነ፣ በይሁዳ የተመሸጉ ከተሞችን ሠራ። እግዚአብሔር ዕረፍት ስለ ሰጠውም፣ በዘመኑ የተዋጋው ማንም አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለይሁዳ ከተሞች ምሽጎችን ሠራ፤ እግዚአብሔር ሰላም ስለ ሰጠውም ለብዙ ዘመን በአገሪቱ ጦርነት አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ዕረፍቲ ስለ ዝሃቦ፥ በተን ዓመታት እቲኣተን ውግእ ኣይነበረን፤ ነተን ኣብ ይሁዳ ዝነበራ ኸተማታት ድማ ዕርዲ ሰርሐለን።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሃገር ህድእቲ ስለ ዝነበረት፡ እግዚኣብሄር ከኣ ዕረፍቲ ስለ ዝሀቦ፡ በተን ዓመታት እቲኤን ውግእ ኣይነበሮን እሞ፡ ኣብ ይሁዳ ዕሩዳት ከተማታት ሰርሔ።