2 Chronicles 14:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንድንኳናት ከብቲ እውን ስዒሮም፡ ኣባጊዕን ኣግማልን ብብዝሒ ሰጒጎም ናብ የሩሳሌም ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ብ​ቶ​ቹ​ንም በረት አፈ​ረሱ፤ እጅግ ብዙ በጎ​ች​ንና ግመ​ሎ​ች​ንም ወሰዱ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከብቶቹንም በረት አፈረሱ፤ እጅግም ብዙ በጎችንና ግመሎችንም ማረኩ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የከብቶቹንም በረት አፈረሱ፤ እጅግም ብዙ በጎችንና ግመሎችንም ማረኩ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ መህያ ሄምያዋንቱ ሞቱዋ ኦለቲደ፥ ዳሮ ዶርሳ፥ ዴሻነ ጋሉዋ ድኢደ፥ የሩሳላመ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay mehiyaa heemmiyaawanttu mootsatuwaa olettiide, daro dorssaa, deeshshaanne gaaluwaa di'iide, Yerusaalame simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse mehe heemmizayta mooththata olidi daro dors, deyshinne gaamella di7i ekkidi Yerusalaame simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ሜሄ ሄሚዛይታ ሞታ ኦሊዲ ዳሮ ዶርስ፥ ዴይሺኔ ጋሜላ ዲኢ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ መሄ ሞታ ኦልድ፥ ዳሮ ዶርሳነ ግማለታ ድእድ፥ የሩሳላመ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi mehe moothata olidi, daro dorsaanne gimaleta di77idi, Yerusalaame simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም በእረኞች ሰፈር ላይ አደጋ ጥለው እጅግ ብዙ በጎች፣ ፍየሎችና ግመሎች ማረኩ ወደ ኢየሩሳሌምም ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም በአንዳንድ እረኞች ሰፈር ላይ አደጋ በመጣል ብዙ በጎችን፥ ፍየሎችንና ግመሎችን ማረኩ፤ ከዚህም በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሰው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደምበ ኸፍቲ እናፍረሱ ድማ፥ ብዙሓት ኣባጊዕን ኣግማልን ዘመቱ። ብድሕሪኡ ናብ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 ድንኳውንቲ ኸብቲ እናፍረሱ ድማ፡ ብዙሓት ጤለ በጊዕን ኣግማልን ዘመቱ። ናብ የሩሳሌም ከኣ ተመልሱ።