2 Chronicles 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሮብዓም ንእሽቶን ልቡ ልቡን ከሎ፡ ክቃወሞም ኣብ ዘይከኣለሉ እዋን፡ ኣብ ልዕሊ ሮብዓም ወዲ ሰሎሞን፡ ንርእሶም ዘደልደሉ ደቂ ብልያል፡ ከንቱ ሰባት ኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ክፉዎች ሰዎችና የሕግ ተላላፊዎች ልጆችም ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ ሮብዓም ሕፃን በነበረና በልቡ ድፍረት ባልነበረው ጊዜ፥ ሊቋቋመውም ባልቻለበት ጊዜ፥ በሰሎሞን ልጅ በሮብዓም ላይ በረታበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉዎች ሰዎችና ምናምንቴዎችም ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ ሮብዓም ሕፃንና ለጋ በነበረበት ጊዜ፥ ሊቋቋማቸውም ባልቻለበት ጊዜ፥ በሰሎሞን ልጅ በሮብዓም ላይ በረቱበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉዎች ሰዎችና ምናምንቴዎችም ወደ እርሱ ተሰበሰቡ፤ ሮብዓም ሕፃንና ለጋ በነበረበት ጊዜ፥ ሊቋቋማቸውም ባልቻለበት ጊዜ፥ በሰሎሞን ልጅ በሮብዓም ላይ በረቱበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮብኣመ ያላጋነ ዳቡራንቻ ግዲደ፥ ኡንቱንቱና ኤቀታናዉ ዳንዳየና ዎደ፥ ፓና ሹፉሮ አሳቱ እዮርባመኮ ሺቂደ፥ ሶሎሞነ ናኣ ሮብኣማ ቦላ ምኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Robi'aame yalaganne daaburaanchcha gidiide, unttunttunna ek'ettanaw danddayenna wode, patseena shufuro asatuu Iyorbbaamekko shiik'iide, Solomone na'aa Robi'aama bolla minneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Erobi7aamey gazidontta yelagateththan isttara eqettanaas dandayontta wode paththontta shufuro asati Iyorba7aamekko shiiqidi Solomoone naa Erobi7aame bolla minnida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሮቢኣሜይ ጋዚዶንታ ዬላጋቴን ኢስታራ ኤቄታናስ ዳንዳዮንታ ዎዴ ፓንታ ሹፉሮ ኣሳቲ ኢዮርባኣሜኮ ሺቂዲ ሶሎሞኔ ና ኤሮቢኣሜ ቦላ ሚኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮብኣም ዮጋ፥ ኤር ባይናይሳነ ኤንታራ ኤቀታናዉ ዳንዳኦና ዎደ ፓና ላፋ አሳት እዮርባማኮ ሺቅድ ሶሎሞነ ናኣ ሮብኣማ ቦላ ደንድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robi7aami yooga, eri baynaysanne entara eqetanaw danda7onna wode pathonna laafa asati Iyorbaamako shiiqidi Solomone na7aa Orobi7aama bolla dendidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰሎሞን ልጅ ሮብዓም ገና ሕፃን ሳለ፣ ምንም ማድረግ በማይችልበትና እነርሱንም ለመቋቋም ዐቅሙ በማይፈቅድለት ጊዜ የማይረቡ ጥቂት ወሮበሎች በዙሪያው ተሰበሰቡበት፣ በረቱበትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘግየት ብሎም ኢዮርብዓም የማይረቡ ወሮበሎችን ሰበሰበ፤ እነርሱም በዕድሜው ማነስና በዕውቀት ያልበሰለ በመሆኑ ሊቋቋማቸው የማይችለውን የሰሎሞንን ልጅ ሮብዓምን በረቱበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉኣትን ዘይረብሑ ሰባትን ናብኡ ተኣከቡ፤ ንሳቶም ከዓ ንሮብዓም ወዲ ሰሎሞን በርትዕዎ። ሮብዓም ድማ ለግለግ መንእሰይ ስለ ዝነበረ ኽምክቶም ኣይከኣለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምናምናት፡ ደቂ ብልያል ዝዀኑ ሰባት ድማ ናብኡ ተኣኪቦም ንሮብዓም ወዲ ሰሎሞን በርትዕዎ። ሮብዓም ከኣ ገና ዘይበሰለ መንእሰይ ከሎ፡ ኪቃወሞም ኣይከኣለን። |