2 Chronicles 13:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ንዳዊት ንጉስነት እስራኤል፡ ንዕኡን ንደቁን ብኪዳን ጨው ንዘለኣለም ከም ዝሃቦዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ መንግሥትን ለዳዊትና ለልጆቹ በጨው ቃል ኪዳን ለዘለዓለም እንደ ሰጠ በውኑ አታውቁምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ መንግሥትን ለዳዊትና ለልጆቹ በጨው ቃል ኪዳን ለዘላለም እንደ ሰጠ በውኑ አታውቁምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል አምላክ ጌታ በእስራኤል ላይ መንግሥትን ለዳዊትና ለልጆቹ የጨው ቃል ኪዳን ለዘለዓለም እንደሰጠ በውኑ አታውቁምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ዳዊተነ አ ዘረይ እስራኤልያ ቦላ መናዉ ካተታናዳን፥ ዳዊታና እ ላመተና ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴዳዋ ህንተንቱ ኤርክቴየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay Daawitenne Aa zeretsay Israa'eeliyaa bolla med'inaw kaatetanaadan, Daawitana I laamettenna k'aalaa c'aak'uwaa c'ak'k'eteeddawaa hinttenttu erikkiteeyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele GODAY Dawitinne iza zereththati Isra7eele bolla mernaas kawotana mala, Dawitera izi laamettontta maxine caaqo caaqettidayssa intte erekketiyee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ጎዳይ ዳዊቲኔ ኢዛ ዜሬቲ ኢስራኤሌ ቦላ ሜርናስ ካዎታና ማላ፥ ዳዊቴራ ኢዚ ላሜቶንታ ማጺኔ ጫቆ ጫቄቲዳይሳ ኢንቴ ኤሬኬቲዬ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ዳዊታነ እያ ኮቻይ እስራኤለ ቦላ መርናዉ ካዎታና መላ ዳዊታራ ማፅነን ጫቅዳይሳ ኤረከትዬ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Isra7eele Xoossay Dawitinne iya kochay Isra7eele bolla merinaw kawotana mela Dawitara Maxinen caaqidaysa ereketiyee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ዳዊትና ዘሮቹ በእስራኤል ላይ ለዘላለም እንዲነግሡ በጨው ኪዳን የሰጣቸው መሆኑን አታውቁምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትና ልጆቹ በእስራኤል ላይ ለዘለዓለም እንደሚነግሡ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከዳዊት ጋር የማይሻር ቃል ኪዳን መግባቱን አታውቁምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ንዳዊትን ንደቁን፥ ንዘለኣለም ዘይድምሰስ ናይ ጨው ቃል ኪዳን ከም ዝሃቦምዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንግስቲ እስራኤልስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ንዳዊት፡ ንእኡን ንደቁን፡ ንዘለኣለም ብናይ ጨው ኪዳን ከም ዝሀቦምዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም |