2 Chronicles 13:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢያ ድማ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ኣብ ዝርከብ ኣኽራን ሰማራይም ደው ኢሉ፡ የሮብዓምን ብዘሎ እስራኤልን ስምዑኒ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ያም በኤ​ፍ​ሬም ተራራ ባለው በሳ​ም​ሮን ተራራ ላይ ቆሞ እን​ዲህ አለ፥ “ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምና እስ​ራ​ኤል ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብያም በተራራማው በኤፍሬም አገር ባለው በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ። ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብያም በተራራማው በኤፍሬም አገር ባለው በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፦ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ! ስሙኝ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አቢይ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ ጻማራይማ ጌተትያ ደርያ ሁጲያን ኤቂደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቶ፥ እዮርባማነ እስራኤልያ አሳቶ፥ ኡባይካ ታን ግያዋ ስስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Abiiyi Efireema gezziyaan de'iyaa S'amarayma geetettiyaa deriyaa huup'iyaan ek'k'iide, hawaadan yaageedda; «Hinttenttoo, Iyorbbaamanne Israa'eeliyaa asatoo, ubbaykka taani giyaawaa sisite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Abiyay Efreeme gezzen de7iza Zamarayme zumaa hu7en eqqidi, «Haysso Iyorba7aamee! Qasseka Intteno Isra7eele asatoo! Ubbayka tani gizayssa siyite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኣቢያይ ኤፍሬሜ ጌዜን ዴኢዛ ዛማራይሜ ዙማ ሁኤን ኤቂዲ፥ «ሃይሶ ኢዮርባኣሜ! ቃሴካ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ኡባይካ ታኒ ጊዛይሳ ሲዪቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ አብይ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ደእያ ፃማራይማ ደርያ ሁጰን ኤቅድ፥ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ነኖ፥ እዮርባማ፥ ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ኡባይ ታ ግያባ ስእተ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Abiyi derey dariya Efreema biittan de7iya Xamarayma deriya huuphen eqidi, haysada yaagis; “Neno, Iyorbaama, hinteno, Isra7eele asaw, ubbay ta giyaba si7ite!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብያ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ፣ እንዲህ አለ፤ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ አድምጡኝ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ አቢያ ኰረብታማ በሆነ በኤፍሬም አገር ወደሚገኘው ወደ ጸማራይም ተራራ ወጥቶ ቆመ፤ ድምፁን ከፍ በማድረግም ለኢዮርብዓምና ለእስራኤላውያን በሙሉ እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ አድምጡኝ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብያ ኸዓ ኣብ እምባ ኤፍሬም ኣብ ዘላ ዀረብታ ፅማራይም ኮይኑ ንኢዮርብዓምን ንሰራዊት እስራኤልን ከምዙይ በሎም፦ “ኢዮርብኣምን ኵልኹም እስራኤልን ስምዑኒ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢያ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም ናብ ዘላ ዂርባ ጸማራዪም ተንሲኡ በለ፡ ኣታ የሮብዓምን ብዘሎኹም እስራኤልን፡ ስምዑኒ፡