2 Chronicles 13:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቢያ ድማ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ኣብ ዝርከብ ኣኽራን ሰማራይም ደው ኢሉ፡ የሮብዓምን ብዘሎ እስራኤልን ስምዑኒ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብያም በኤፍሬም ተራራ ባለው በሳምሮን ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፥ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብያም በተራራማው በኤፍሬም አገር ባለው በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ። ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብያም በተራራማው በኤፍሬም አገር ባለው በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ እንዲህ አለ፦ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ ሆይ! ስሙኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አቢይ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ ጻማራይማ ጌተትያ ደርያ ሁጲያን ኤቂደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተንቶ፥ እዮርባማነ እስራኤልያ አሳቶ፥ ኡባይካ ታን ግያዋ ስስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Abiiyi Efireema gezziyaan de'iyaa S'amarayma geetettiyaa deriyaa huup'iyaan ek'k'iide, hawaadan yaageedda; «Hinttenttoo, Iyorbbaamanne Israa'eeliyaa asatoo, ubbaykka taani giyaawaa sisite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abiyay Efreeme gezzen de7iza Zamarayme zumaa hu7en eqqidi, «Haysso Iyorba7aamee! Qasseka Intteno Isra7eele asatoo! Ubbayka tani gizayssa siyite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣቢያይ ኤፍሬሜ ጌዜን ዴኢዛ ዛማራይሜ ዙማ ሁኤን ኤቂዲ፥ «ሃይሶ ኢዮርባኣሜ! ቃሴካ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ኡባይካ ታኒ ጊዛይሳ ሲዪቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አብይ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታን ደእያ ፃማራይማ ደርያ ሁጰን ኤቅድ፥ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ነኖ፥ እዮርባማ፥ ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ኡባይ ታ ግያባ ስእተ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Abiyi derey dariya Efreema biittan de7iya Xamarayma deriya huuphen eqidi, haysada yaagis; “Neno, Iyorbaama, hinteno, Isra7eele asaw, ubbay ta giyaba si7ite! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብያ በኰረብታማው በኤፍሬም አገር በጽማራይም ተራራ ላይ ቆሞ፣ እንዲህ አለ፤ “ኢዮርብዓምና እስራኤል ሁሉ አድምጡኝ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ አቢያ ኰረብታማ በሆነ በኤፍሬም አገር ወደሚገኘው ወደ ጸማራይም ተራራ ወጥቶ ቆመ፤ ድምፁን ከፍ በማድረግም ለኢዮርብዓምና ለእስራኤላውያን በሙሉ እንዲህ አለ፤ “እነሆ፥ አድምጡኝ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብያ ኸዓ ኣብ እምባ ኤፍሬም ኣብ ዘላ ዀረብታ ፅማራይም ኮይኑ ንኢዮርብዓምን ንሰራዊት እስራኤልን ከምዙይ በሎም፦ “ኢዮርብኣምን ኵልኹም እስራኤልን ስምዑኒ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢያ ድማ ኣብ ከረን ኤፍሬም ናብ ዘላ ዂርባ ጸማራዪም ተንሲኡ በለ፡ ኣታ የሮብዓምን ብዘሎኹም እስራኤልን፡ ስምዑኒ፡ |