2 Chronicles 13:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢያ ድማ ንየሮብዓም ደድሕሪኡ ሰዓቦ፡ ከተማታት ድማ ካብኡ ወሰደ፡ ቤትኤል ምስ ትሕዛታታ፡ ንየሳና ምስ ትሕዛታታ፡ ኤፍሬን ድማ ምስ ትሕዛታታ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ያም ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምን ተከ​ትሎ አሳ​ደ​ደው፤ ከእ​ር​ሱም ከተ​ሞ​ቹን ቤቴ​ል​ንና መን​ደ​ሮ​ች​ዋን፥ ይሳ​ና​ንና መን​ደ​ሮ​ች​ዋን፥ ዔፍ​ሮ​ን​ንና መን​ደ​ሮ​ች​ዋን ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብያም ኢዮርብዓምን አሳደደው፥ ከእርሱም ከተሞቹን፥ ቤቴልንና መንደሮችዋን፥ ይሻናንና መንደሮችዋን፥ ዔፍሮንንና መንደሮችዋን ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብያም ኢዮርብዓምን አሳደደው፥ ከእርሱም ከተሞቹን፥ ቤቴልንና መንደሮችዋን፥ ይሻናንና መንደሮችዋን፥ ዔፍሮንንና መንደሮችዋን ወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቢይ እዮርባማ የደርሲደ፥ አፐ ቤቴለ ካታማ፥ ይሻና ካታማነ ኤፍሮና ካታማ ኡንቱንቱ ሞቱዋና ኦይቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abiiyi Iyorbbaama yederssiide, aappe Beeteele katamaa, Yishaana katamaanne Efiroona katamaa unttunttu mootsatuwaanna oyk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abiyay Iyorba7aame yedeththidi izappe Beetele katamaa, Yishaane katama, Efroone katamaa istta mooththatara gaththi oykkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢያይ ኢዮርባኣሜ ዬዴዲ ኢዛፔ ቤቴሌ ካታማ፥ ዪሻኔ ካታማ፥ ኤፍሮኔ ካታማ ኢስታ ሞታራ ጋ ኦይኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብይ እዮርባማ የደድ እያፐ ቤተለ፥ ይሻናነ ኤፍሮና ኤንታ ጉታታራ ኦይክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abiyi Iyorbaama yedethidi iyape Beetele, Yishananne Efroona enta gutatara oykis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብያም ኢዮርብዓምን አሳድዶ የቤቴልን፣ የይሻናንና የዔፍሮንን ከተሞች ከነ መንደሮቻቸው ወሰደበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቢያ የኢዮርብዓምን ሠራዊት አሳደደ፤ ከኢዮርብዓም ከተማዎች መካከልም ቤትኤልን፥ ይሻናንና ዔፍሮንን በአካባቢያቸው የሚገኙትን መንደሮች ጭምር በድል አድራጊነት ያዘ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብያ ድማ ንኢዮርብዓም ኣሳጐጎ፤ ንኸተማታት ቤቴልን ይሻናንን ዔፍሮንን መምስ ቍሸታተን ወሰደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢያ ድማ ንየሮብዓም ሰጐጎ፡ ከተማታትውን፡ ቤት ኤል ምስ ኣቚሻታን የሳና ምስ ኣቚሻታን ዔፍሮን ምስ ኣቚሻታን፡ ወሰደሉ።