2 Chronicles 13:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቢያን ህዝቡን ድማ ብብዙሕ ምሕራድ ሰዓርዎም፣ ካብ እስራኤል ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ሕሩያት ሰብኡት ወደቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ያና ሕዝ​ቡም ታላቅ አመ​ታት መቱ​አ​ቸው፤ ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አም​ስት መቶ ሺህ የተ​መ​ረጡ ሰዎች ተገ​ድ​ለው ወደቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብያና ሕዝቡ ታላቅ አመታት መቱአቸው፤ ከእስራኤልም አምስት መቶ ሺህ የተመረጡ ሰዎች ተገድለው ወደቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብያና ሕዝቡ በታላቅ ውግያ ድል አደረጓቸው፤ ከእስራኤልም አምስት መቶ ሺህ የተመረጡ ሰዎች ተገድለው ወደቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቢይነ አ ኦላንቻቱ ኡንቱንታ ሱፑ ኦደ ዉርሴድኖ፤ ያትና፥ እቼሹ ጼቱ ሻአ ዶረቴዳ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ሀይቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abiiyinne Aa olanchchatuu unttuntta suppu ootsiide wursseeddino; yaatina, ichcheshu s'eetu sha"a dooretteedda Israa'eeliyaa olanchchatuu hayk'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abiyaynne iza olanchchati istta suppu histtida; Isra7eele olanchchatappe 500,000 doorettida olanchchati hayqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢያይኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኢስታ ሱፑ ሂስቲዳ፤ ኢስራኤሌ ኦላንቻታፔ 500,000 ዶሬቲዳ ኦላንቻቲ ሃይቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብይነ እያ ኦላንቾት ኤንታ ዲፍ ኦድ ዉርስዶሶና። ሄ ኦላን 500,000 ዶረትዳ እስራኤለ ኦላንቾት ሀይቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abiyinne iya olanchoti enta diifi oothidi wursidosona. He olan 500,000 dooretida Isra7eele olanchoti hayqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብያና ሰዎቹም ከባድ ጕዳት አደረሱባቸው፤ ከዚህ የተነሣም ከእስራኤል ብርቱ ተዋጊዎች መካከል አምስት መቶ ሺሕ ሰዎች ተገደሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቢያና ሠራዊቱ እስራኤላውያንን ድል አድርገው ከፍ ያለ ጒዳት አደረሱባቸው፤ በዚህ ጦርነት ከእስራኤል አምስት መቶ ሺህ ምርጥ ወታደሮች ተገደሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብያን ህዝቡን ከዓ ዓቢዪ ውቅዒት ወቕዑዎም፤ ካብ እስራኤል ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ሕሩያት ሰባት ተቐቲሎም ወደቑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢያን ህዝቡን ድማ ዓብዪ ስዕረት ሰዐርዎም። ካብ እስራኤል ከኣ ሓሙሽተ ሚእቲ ሽሕ ሕሩያት ሰብ ስዑራት ወደቑ።