2 Chronicles 13:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰብ ይሁዳ ጨደሩ፣ ሰብ ይሁዳ እናጨደሩ ኸኣ፡ ኣምላኽ ንየሮብዓምን ንብዘሎ እስራኤልን ኣብ ቅድሚ ኣቢያን ይሁዳን ሰዓሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ሰዎች ጮኹ፤ የይሁዳም ሰዎች በጮኹ ጊዜ እግዚአብሔር ኢዮርብዓምንና እስራኤልን ሁሉ በይሁዳ ንጉሥ በአብያና በሕዝቡ ፊት መታቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ሰዎች ጮኹ፤ የይሁዳም ሰዎች በጮኹ ጊዜ እግዚአብሔር ኢዮርብዓምንና እስራኤልን ሁሉ በአብያና በይሁዳ ፊት መታቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ሰዎች ጮኹ፤ የይሁዳም ሰዎች በጮኹ ጊዜ ጌታ ኢዮርብዓምንና እስራኤልን ሁሉ በአብያና በይሁዳ ፊት ድል አደረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳ ኦላንቻቱ ኦላ ዋሱዋ ዋሴድኖ። ኡንቱንቱ ኦላ ዋሱዋ ዋሴዳ ዎደ፥ ጾሳይ እዮርባማነ እስራኤልያ አሳ ኡባ አቢያ ስንንነ ይሁዳ ስንን ጾኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Yihudaa olanchchatuu ola waasuwaa waasseeddino. Unttunttu ola waasuwaa waasseedda wode, S'oossay Iyorbbaamanne Israa'eeliyaa asaa ubbaa Abiiya sintsaaninne Yihudaa sintsan s'ooneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Yuhuda olanchchati olas magulishe ceeqettida; he wode Xoossay Iyorba7aamenne Isra7eele asaa ubbaa Abiya sinththaninne Yuhuda sinththan shocides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳ ኦላንቻቲ ኦላስ ማጉሊሼ ጬቄቲዳ፤ ሄ ዎዴ ጾሳይ ኢዮርባኣሜኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ኣቢያ ሲንኒኔ ዩሁዳ ሲንን ሾጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ኦላንቾት ኦላ ዋሶ ዋስዳ ዎደ ጎዳይ እዮርባማነ እስራኤለ አሳ ኡባ አብያ ስንንነ ይሁዳ ስንን ፆንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda olanchoti ola waaso waassida wode Goday Iyorbaamanne Isra7eele asaa ubbaa Abiya sinthaninne Yihuda sinthan xoonis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳም ሰዎች በፉከራ የጦርነት ድምፅ አሰሙ፤ እግዚአብሔር ኢዮርብዓምንና እስራኤልን ሁሉ በአብያና በይሁዳ ፊት ፊጽሞ መታቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳም ሰዎች ከፍ ባለ ድምፅ እየጮኹ፥ በንጉሥ አቢያ መሪነት አደጋ ጣሉ፤ እግዚአብሔርም ኢዮርብዓምንና የእስራኤልን ሠራዊት ድል አደረገ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ይሁዳ ምስ ኣእወዩ፥ እግዚኣብሄር ድማ ንኢዮርብዓምን ንዅሉ ህዝቢ እስራኤልን ኣብ ቅድሚ ኣብያን ኣብ ቅድሚ ይሁዳን ሰዓሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ይሁዳ ኸኣ ኣውክዑ። ኰነ ድማ፡ በቲ ምውካዕ ሰብ ይሁዳ፡ ኣምላኽ ንየሮብዓምን ንብዘሎ እስራኤልን ኣብ ቅድሚ ኣቢያን ይሁዳን ወቖዖም። |