2 Chronicles 13:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ንድሕሪት ምስ ጠመተ፡ እቲ ውግእ ብቕድሚትን ብድሕሪትን ነበረ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ጸውዑ፡ ካህናት ድማ መለኸት ነፍሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ሰዎች ወደ ኋላቸው በተመለከቱ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰልፉ በፊታቸውና በኋላቸው ነበረ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፤ ካህናቱም መለከቱን ነፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም ወደ ኋላው በተመለከተ ጊዜ፥ እነሆ፥ ሰልፉ በፊቱና በኋላው ነበረ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፥ ካህናቱም መለከቱን ነፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳም ወደ ኋላው በተመለከተ ጊዜ፥ እነሆ፥ ጦርነቱ በፊቱና በኋላው ነበረ፤ ወደ ጌታም ጮኹ፥ ካህናቱም መለከቱን ነፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ኦላንቻቱ ጉየ ስም ጼልያ ዎደ፥ ኡንቱንታ ኦላናዉ ዬዳዋንቱ ጉየናነ ስንና ደእያዋ በኤድኖ። መና ጎዳዉ ዋሴድኖ፤ ቄሳቱ ካ ጹሩምባ ፑኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa olanchchatuu guyye simmi s'eelliyaa wode, unttuntta olanaw yeeddawanttu guyyenanne sintsanna de'iyaawaa be'eeddino. Med'inaa Godaw waasseeddino; k'eesatuu kka s'urumbbaa punneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda olanchchati guye simmi xeelliza wode istta olanaas yidayti guyeranne sinththara de7izayssa be7idi GODAAKKO waassida; qeesetikka ba zaye punnida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ኦላንቻቲ ጉዬ ሲሚ ጼሊዛ ዎዴ ኢስታ ኦላናስ ዪዳይቲ ጉዬራኔ ሲንራ ዴኢዛይሳ ቤኢዲ ጎዳኮ ዋሲዳ፤ ቄሴቲካ ባ ዛዬ ፑኒዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ኦላንቾት ጉየ ስሚድ ፄልያ ዎደ ኤንታ ኦላናዉ ይዳይሳት ጉየራነ ስንራ ደኤይሳ በእዳ ዎደ ጎዳኮ ዋስዶሶና፤ ካህነት ሞይዘ ፑንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda olanchoti guye simmidi xeelliya wode enta olanaw yidaysati guyeranne sinthara de7eysa be7ida wode Godaako waassidosona; kahineti moyze punnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳም ሰዎች ዙሪያቸውን ሲመለከቱ ከፊትና ከኋላ መከበባቸውን አዩ፤ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ፤ ካህናቱም መለከታቸውን ነፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ሕዝብም ዙሪያውን ተመልክቶ መከበቡን ባየ ጊዜ እንዲረዳው ወደ እግዚአብሔር ጮኸ፤ ካህናቱም እምቢልታ ነፉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ግልፅ እንተ በሉ፥ እንሆ እቲ ሰራዊት ብድሕሪትን ብቕድሚትን ነበረ። ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ኣእወዩ፤ እቶም ካህናትውን መለኸት ነፍሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ገጾም ምልስ ምስ ኣበሉ ድማ፡ እንሆ፡ ውግእ ብቕድሚትን ብድሕሪትን ነበሮም። ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ጨደሩ፡ እቶም ካህናትውን መለኸት ነፍሑ። |