2 Chronicles 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ፡ ኣምላኽ ባዕሉ ንገዛእና ምሳና ኣሎ፡ ካህናቱ ድማ መለኸት ሒዞም መለኸት እናነፍሑ መለኸት ይነፍሑኹም። ኣቱም ደቂ እስራኤል ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ኣይትዋጋኡ። ኣይክትሰስኑን ኢኹም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ እግዚአብሔር በእኛ ላይ አለቃ ነው፤ መለከቱንም የሚነፉ ካህናቱ ከእኛ ጋር ናቸው፤ በእናንተም ላይ ይጮኻሉ። የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አይበጃችሁምና ከአባቶቻችሁ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር አቷጉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ እግዚአብሔር በእኛ ላይ አለቃ ነው፥ መለከቱንም የሚነፉ ካህናቱ ከእኛ ጋር ናቸው፥ በእናንተም ላይ ይጮኻሉ። የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አይበጃችሁምና ከአባቶቻችሁ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር አትዋጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆም፥ ጌታ በእኛ ላይ አለቃ ነው፥ መለከቱንም የሚነፉ ካህናቱ ከእኛ ጋር ናቸው፥ በእናንተም ላይ የጦርነት ማስጠንቀቅያ ድምፅ ያሰማሉ። የእስራኤል ልጆች ሆይ! አይበጃችሁምና ከአባቶቻችሁ አምላክ ከጌታ ጋር አትዋጉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ጾሳይ ኑናና ደኤ፤ እ ኑና ካለያዋ። ኦላ ጹሩምባ ፑንያ አ ቄሳቱ ካ ኑናና ደኢኖ፤ ኑን ህንተናና ኦላ ዶማናዉ ጹሩምባካ ኡንቱንቱ ፑናና። እስራኤልያ አሳዉ፥ መና ጎዳና ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳና ኦለቶፕተ! አያዉ ጎፐ፥ ህንተንቱ አ ጾናናዉ ዳንዳይክታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, S'oossay nuunanna de'ee; I nuuna kaaletsiyaawaa. Olaa s'urumbbaa punniyaa Aa k'eesatuu kka nuunanna de'iino; nuuni hinttenana olaa doommanaw s'urumbbaakka unttunttu punnana. Israa'eeliyaa asaw, Med'inaa Godaana hinttenttu aawotuwaa S'oossaanna olettoppite! Ayaw gooppe, hinttenttu Aa s'oonanaw danddaykkita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite, Xoossi nunara dees; izi nuna kaaleththizaade. Ola zaye punniza iza qeesetikka nunara deettes; nuni inttenara olaa doommanaas istti zaye punnana. Isra7eele asawu! Inttes lo7ontta gishshas intte aawata GODAARA olettofte!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፥ ጾሲ ኑናራ ዴስ፤ ኢዚ ኑና ካሌዛዴ። ኦላ ዛዬ ፑኒዛ ኢዛ ቄሴቲካ ኑናራ ዴቴስ፤ ኑኒ ኢንቴናራ ኦላ ዶማናስ ኢስቲ ዛዬ ፑናና። ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴስ ሎኦንታ ጊሻስ ኢንቴ ኣዋታ ጎዳራ ኦሌቶፍቴ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኑራ ደኤስ፤ እ ኑና ካለስ። ኦላ ሞይዘ ፑንያ እያ ካህነት ኑራ ደኦሶና፤ ኑኒ ህንተራ ኦላ ዶማናዉ ሞይዘ ፑናና። እስራኤለ አሳዉ፥ ጎዳራ ህንተ አዋታ ፆሳራ ኦለቶፍተ! ህንተ እያ ፆናናዉ ዳንዳኤከታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay nuura de7ees; I nuna kaalethees. Ola moyze punniya iya kahineti nuura de7oosona; nuuni hintera olaa doomanaw moyze punnana. Isra7eele asaw, Godaara hinte aawata Xoossara oletofite! Hinte iya xoonanaw danda7eketa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤ መሪያችንም እርሱ ነው። መለከት የያዙ ካህናቱም የጦርነቱን ድምፅ በእናንተ ላይ ያሰማሉ። እናንተ የእስራኤል ሰዎች ሆይ፤ አይቀናችሁምና፣ ከአባቶቻችሁ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር አትዋጉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእኛ መሪ ራሱ እግዚአብሔር ነው፤ የእግዚአብሔር ካህናትም መለከት ለመንፋት ተዘጋጅተው እዚህ ከእኛ ጋር ይገኛሉ፤ እነርሱ እምቢልታ መንፋት እንደ ጀመሩም እኛ በእናንተ ላይ ጦርነት እንከፍታለን፤ ስለዚህ የእስራኤል ልጆች ሆይ! ከቶ ድል ማድረግ ስለማትችሉ፥ ከቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ጦርነት አትግጠሙ!” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌና ሓለቓ እዩ፤ እቶም መለኸት ዝነፍሑ ኻህናቱ ኣብ ልዕሌኹም ክነፍሑ ድማ ምሳና እዮም። ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ኣይትዋግኡ፥ ኣይቐንዐኩምን እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኸኣ፡ ኣምላኽ ምሳና ኣብ ቅድሜና እዩ፡ እቶም ምሳኻትኩም ንምውጋእ ናብ ጭድርታ መለኸት ዚነፍሑ ኻህናቱ ኣለዉና። ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ኣይኪቐንዓልኩምን እዩ እሞ፡ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ኣይትዋግኡ። |