2 Chronicles 12:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ርእሶም ከም እተዋሕዱ ምስ ረኣየ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናብ ሸማያ መጺኡ፡ ርእሶም ትሕት ኢሎም። ስለዚ ገለ ምድሓን ክህቦም እየ እምበር ኣይከጥፍኦምን እየ፤ ቍጥዓይ ድማ ብኢድ ሺሻቅ ናብ ኢየሩሳሌም ኣይክፈስስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንደ ተመለሱና እንደ ተፀፀቱ ባየ ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል፥ “ከተመለሱ አላጠፋቸውም፤ ከጥቂት ቀንም በኋላ አድናቸዋለሁ፤ ቍጣዬም በኢየሩሳሌም ላይ አይፈስስም” ሲል ወደ ሰማያ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሰውነታቸውን እንዳዋረዱ ባየ ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል። ሰውነታቸውን አዋርደዋል፤ አላጠፋቸውም፤ ከጥቂት ቀንም በኋላ አድናቸዋለሁ፥ ቍጣዬም በሺሻቅ እጅ በኢየሩሳሌም ላይ አይፈስስም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ራሳቸውን እንዳዋረዱ ባየ ጊዜ የጌታ ቃል እንዲህ ሲል ወደ ሸማያ መጣ፦ “ራሳቸውን አዋርደዋል፤ አላጠፋቸውም፤ ከጥቂት ቀንም በኋላ አድናቸዋለሁ፥ ቁጣዬም በሺሻቅ እጅ በኢየሩሳሌም ላይ አይወርድም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንታ ካዉሼዳዋ መና ጎዳይ በኤዳ ዎደ፥ ሻማእያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኡንቱንቱ ባረንታ ካዉሼዳ ድራዉ፥ ታን ኡንቱንታ ዉርሳ ይስከ፤ ታን ኡንቱንታ አሻና። ታ ሀንቁ ሺሻቃ ባጋና የሩሳላመ ቦላ ትገተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barentta kawushsheeddawaa Med'inaa Goday be'eedda wode, Shamaa'iyaa Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Unttunttu barentta kawushsheedda diraw, taani unttuntta wurssa d'ayisikke; taani unttuntta ashshana. Ta hank'k'uu Shiishaak'a baggana Yerusaalame bolla tigettenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti banttana kawushshidayssa GODAY be7idi Shama7e baggara GODAY, «Istti banttana kawushshida gishshas tani istta ashshana attiin dhayssike. Ta hanqoy Shiishaaqe baggara Yerusalaame bolla yeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታና ካዉሺዳይሳ ጎዳይ ቤኢዲ ሻማኤ ባጋራ ጎዳይ፥ «ኢስቲ ባንታና ካዉሺዳ ጊሻስ ታኒ ኢስታ ኣሻና ኣቲን ይሲኬ። ታ ሃንቆይ ሺሻቄ ባጋራ ዬሩሳላሜ ቦላ ዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታና ካዉሽዳይሳ ጎዳይ በእዳ ዎደ ሻማያኮ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ኤንቲ ባንታና ካዉሽዳ ግሾ ታ ኤንታ ይስከ፤ ታ ኤንታ አሻና። ታ ሀንቆይ ሽሻቃ ባጋራ የሩሳላመ ቦላ ጉከና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti bantana kawushidaysa Goday be7ida wode Shamayako haysada yaagis; “Enti bantana kawushida gisho ta enta dhaysike; ta enta ashshana. Ta hanqoy Shishaaqa baggara Yerusalaame bolla gukenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ራሳቸውን እንዳዋረዱ ባየ ጊዜ፣ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ ሸማያ መጣ፤ “ራሳቸውን ዝቅ አድርገው ስላዋረዱ እታደጋቸዋለሁ እንጂ አላጠፋቸውም፤ ቍጣዬም በሺሻቅ እጅ በኢየሩሳሌም ላይ አይፈስስም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ራሳቸውን እንዳዋረዱ ባየ ጊዜ፥ ነቢዩ ሸማዕያን እንደገና እንዲህ አለው፦ “እነሆ፥ በደላቸውን አምነው ራሳቸውን ስላዋረዱ፥ አላጠፋቸውም፤ ሺሻቅ አደጋ በሚጥልባቸው ጊዜ፥ ፈጥኜ በመታደግ አድናቸዋለሁ፤ በኢየሩሳሌምም ላይ ቊጣዬን ሙሉ በሙሉ አላወርድም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄርውን ሰብነቶም ከም ዘዋረዱ ምስ ረአየ፥ ንሸማያ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር መፆ፦ “ርእሶም ኣዋሪዶም እዮም እሞ ኣየጥፍኦምን እየ፤ ድሕሪ ቑሩብ መዓልቲ እውን ከድሕኖም እየ። ናህሪ ቝጥዐይ ከዓ ብኢድ ሺሻቅ ኣብ ልዕሊ ኢየሩሳሌም ኣይፈስስን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ርእሶም ከም ዘትሐቱ ብዝረኣየ ድማ፡ ከምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ሸማዕያ መጸ፡ ርእሶም ኣትሒቶም እዮም እሞ፡ ኣነውን ኣይከጥፍኦምን እየ፡ ሒደት ምንጋፍ ደኣ ኸናግፎም እየ እምበር፡ ቊጥዓይሲ ኣብ የሩሳሌም ብኢድ ሺሻቅ ኣይከፍስሶን እየ። |