2 Chronicles 12:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቶም መሳፍንቲ እስራኤልን እቲ ንጉስን ትሕት በሉ። ይብሉ ድማ፡ እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም መሳ​ፍ​ን​ትና ንጉሡ አፈሩ፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድቅ ነው” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም መሳፍንትና ንጉሡ። እግዚአብሔር ጻድቅ ነው ብለው ሰውነታቸውን አዋረዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም መሳፍንትና ንጉሡ፦ “ጌታ ጻድቅ ነው” ብለው ራሳቸውን አዋረዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካለያዋንቱነ ካቲ ሮብኣመ ባረንታ ካዉሺደ፥ “መና ጎዳይ ጽሉዋ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaaletsiyaawantunne Kaatii Robi'aame barentta kawushshiide, «Med'inaa Goday s'illuwaa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Erobi7aameynne Isra7eele kaaleththizayti banttana kawushshidi, «GODAY xillo» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ኤሮቢኣሜይኔ ኢስራኤሌ ካሌዛይቲ ባንታና ካዉሺዲ፥ «ጎዳይ ጺሎ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ሀላቃትነ ካዎይ ሮብኣም፥ ባንታና ካዉሽድ፥ “ጎዳይ ፅሎ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele halaqatinne kawoy Robi7aami, bantana kawushidi, “Goday xillo” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል መሪዎችና ንጉሡ ራሳቸውን በማዋረድ፣ “ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሮብዓምና የይሁዳ መሪዎችም ኃጢአት መሥራታቸውን በማመን፥ “እግዚአብሔር የሚያደርገው ነገር ሁሉ ትክክል ነው” በማለት ራሳቸውን አዋረዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ኣሕሉቕ እስራኤልን እቲ ንጉስን “እግዚኣብሄር ፃድቕ እዩ” ኢሎም ሰብነቶም ኣዋረዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ሓላቑ እስራኤልን እቲ ንጉስን ርእሶም ኣትሐቱ እሞ፡ እግዚኣብሄር ጻድቕ እዩ፡ በሉ።