2 Chronicles 12:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ዓሰርተው ክልተ ሚእቲ ሰረገላታትን ስሳ ሽሕ ፈረሰኛታትን፤ እቶም ምስኡ ካብ ግብጺ ዝመጹ ህዝቢ ድማ ማእለያ የብሎምን። ሉቢምን ሱኪምን ኢትዮጵያውያንን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሺህ ሁለት መቶ ሰረገሎችንና ስድሳ ሺህ ፈረሰኞችን ይዞ መጣ፤ ከእርሱም ጋር ከግብፅ ለመጣው ሕዝብ ቍጥር አልነበረውም፤ እነርሱም የልብያ ሰዎች፥ ሞጠግሊያናውያን፥ የኢትዮጵያም ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱም ጋር ከግብጽ ለመጣው ሕዝብ ቍጥር አልነበረውም፤ እነርሱም የልብያ ሰዎች፥ ሱካውያን፥ የኢትዮጵያ ሰዎችም ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ሺህ ሁለት መቶ ሰረገሎችና ስልሳ ሺህ ፈረሰኞች ይዞ ነበር። ከእርሱም ጋር ከግብጽ ለመጣው ሕዝብ ቍጥር አልነበረውም፤ እነርሱም የልብያ ሰዎች ሱካውያን፥ የኢትዮጵያ ሰዎችም ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አናና እትፐ ግብጼፐ ዬዳዌ እት ሻአነ ላኡ ጼቱ ፓራ ጋረቱዋ፥ ኡሱፑን ታሙ ሻአ ፓራ አሳቱዋና ፓይዱ ባይና ሊብያ ኦላንቻቱዋ፥ ሱካ ኦላንቻቱዋነ ቶጵያ ኦላንቻቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aanana ittippe Gibs'eppe yeeddawe itti sha"anne laa"u s'eetu paraa gaaretuwaa, usuppun tammu sha"a paraa asatuwaana paydu baynna Liibiyaa olanchchatuwaa, Sukka olanchchatuwaanne Top'p'iyaa olanchchatuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izara issife Gibxeppe yiday 1,200 para-gaareta, 60,000 para asatanne qooday baynda Liibiya olanchchata, Sukka olanchchatanne Tophphiya olanchchata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛራ ኢሲፌ ጊብጼፔ ዪዳይ 1,200 ፓራ-ጋሬታ፥ 60,000 ፓራ ኣሳታኔ ቆዳይ ባይንዳ ሊቢያ ኦላንቻታ፥ ሱካ ኦላንቻታኔ ቶጵያ ኦላንቻታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያዉ እስ ሙኩሉነ ናምኡ ፄቱ ፓራ ጋረት፥ ኡሱፑን ታሙ ሙኩሉ ፓራ አሳትነ ታይቦይ ባይና ሊበ፥ ሱካነ ቶጰ ኦላንቾት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyaw issi mukulunne nam7u xeetu para gaareti, usupun tammu mukulu para asatinne tayboy bayna Liibe, Sukanne Tophe olanchoti de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ አብረውት የመጡትን ዐሥራ ሁለት ሺሕ ሠረገላዎች፣ ስድሳ ሺሕ ፈረሰኞችና ስፍር ቍጥር የሌላቸውን የሊቢያ፣ የሱኪምና የኢትዮጵያ ወታደሮችን ይዞ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም አንድ ሺህ ሁለት መቶ ሠረገሎችና ሥልሳ ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት፤ በሺሻቅ ጦር ሠራዊት ውስጥ ከእርሱ ጋር ከግብጽ የመጡ ብዛታቸው ሊቈጠር የማይቻል ሊቢያውያን፥ ሱካውያንና ኢትዮጵያውያን ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ግብፂ ሽሕን ክልተ ሚእትን ሰረገላን ስሳ ሽሕ ፈረሰኛን ኣኽተተ። ቍፅሪ ዘይብሎም ህዝቢ ድማ ሊብያውያንን ሱኪያውያንን ኢትዮጵያውያንን፥ ምስኡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሽሕን ክልተ ሚእትን ሰረገላን ስሳ ሽሕ ፈረሰኛን መጸ። ካብ ግብጺ ድማ ቊጽሪ ዜብሉ ህዝቢ፡ ሊብያውያንን ሱኪያውያንን ኢትዮጵያውያንን፡ ምስኡ መጹ። |