2 Chronicles 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ኣብ ሓምሻይ ዓመት ንጉስ ሮብዓም፡ ሺሳቅ ንጉስ ግብጺ፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደሉ፡ ናብ ኢየሩሳሌም ተጓዕዙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብፅ ንጉሥ ሱስቀም ወደ ኢየሩሳሌም መጣ። እግዚአብሔርን በድለዋልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን በድለዋልና ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ ሺህ ሁለት መቶ ሰረገሎችና ስድሳ ሺህ ፈረሰኞች ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ላይ አልታመኑምና ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ ኢየሩሳሌምን ሊወጋት ወጣ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ አማነተናን እጼዳ ድራዉ፥ ሮብኣመ ካተቴዳ እቼሻን ላይን ግብጼ ካቲ ሺሻቅ የሩሳላመ ካታማ ቦላ ዎራጄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaw ammanettennan is's'eedda diraw, Robi'aame kaateteedda ichcheshantso laytsan Gibs'e Kaatii Shiishaak'i Yerusaalame katamaa bolla woraajjeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti GODAAS ammanettontta ixxida gishshas Erobi7aamey kawotida ichchashanththo layththan Gibxe Kawo Shiishaaqi Yerusalaame katama bolla worajjides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዳ ጊሻስ ኤሮቢኣሜይ ካዎቲዳ ኢቻሻን ላይን ጊብጼ ካዎ ሺሻቂ ዬሩሳላሜ ካታማ ቦላ ዎራጂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳስ አማነቶና እፅዳ ግሾ ሮብኣም ካዎትዳ እቻሻን ላይን ግብፀ ካዎይ ሽሻቅ የሩሳላመ ቦላ ደንድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaas ammanetona ixida gisho Robi7aami kawotida ichashantho laythan Gibxe kawoy Shishaaqi Yerusalaame bolla dendis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን ከመበደላቸው የተነሣም፣ ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር የነበራቸውን ታማኝነት በማጓደላቸውም ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ጣለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደሉ ድማ ንጉስ ሮብዓም ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ ሓምሸይቲ ዓመቱ ሺሻቅ ንጉስ ግብፂ ንኢየሩሳሌም ክወግኣ ደየበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝዐለውዎ፡ ንንጉስ ሮብዓም ኣብ ሓምሰይቲ ዓመቱ ሺሻቅ ንጉስ ግብጺ ናብ የሩሳሌም ደየበ። |