2 Chronicles 12:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ኣብ ሓምሻይ ዓመት ንጉስ ሮብዓም፡ ሺሳቅ ንጉስ ግብጺ፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደሉ፡ ናብ ኢየሩሳሌም ተጓዕዙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሮብ​ዓም በነ​ገሠ በአ​ም​ስ​ተ​ኛው ዓመት የግ​ብፅ ንጉሥ ሱስ​ቀም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጣ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በድ​ለ​ዋ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርን በድለዋልና ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ ሺህ ሁለት መቶ ሰረገሎችና ስድሳ ሺህ ፈረሰኞች ይዞ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታ ላይ አልታመኑምና ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ ኢየሩሳሌምን ሊወጋት ወጣ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ አማነተናን እጼዳ ድራዉ፥ ሮብኣመ ካተቴዳ እቼሻን ላይን ግብጼ ካቲ ሺሻቅ የሩሳላመ ካታማ ቦላ ዎራጄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'inaa Godaw ammanettennan is's'eedda diraw, Robi'aame kaateteedda ichcheshantso laytsan Gibs'e Kaatii Shiishaak'i Yerusaalame katamaa bolla woraajjeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti GODAAS ammanettontta ixxida gishshas Erobi7aamey kawotida ichchashanththo layththan Gibxe Kawo Shiishaaqi Yerusalaame katama bolla worajjides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጎዳስ ኣማኔቶንታ ኢጺዳ ጊሻስ ኤሮቢኣሜይ ካዎቲዳ ኢቻሻን ላይን ጊብጼ ካዎ ሺሻቂ ዬሩሳላሜ ካታማ ቦላ ዎራጂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳስ አማነቶና እፅዳ ግሾ ሮብኣም ካዎትዳ እቻሻን ላይን ግብፀ ካዎይ ሽሻቅ የሩሳላመ ቦላ ደንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaas ammanetona ixida gisho Robi7aami kawotida ichashantho laythan Gibxe kawoy Shishaaqi Yerusalaame bolla dendis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን ከመበደላቸው የተነሣም፣ ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብፅ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ ዘመተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእግዚአብሔር የነበራቸውን ታማኝነት በማጓደላቸውም ሮብዓም በነገሠ በአምስተኛው ዓመት የግብጽ ንጉሥ ሺሻቅ በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ጣለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደሉ ድማ ንጉስ ሮብዓም ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ ሓምሸይቲ ዓመቱ ሺሻቅ ንጉስ ግብፂ ንኢየሩሳሌም ክወግኣ ደየበ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝዐለውዎ፡ ንንጉስ ሮብዓም ኣብ ሓምሰይቲ ዓመቱ ሺሻቅ ንጉስ ግብጺ ናብ የሩሳሌም ደየበ።