2 Chronicles 12:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ሮብዓም ድማ ኣብ የሩሳሌም ኣበርቲዑ ገዝአ። ሮብዓም ኪነግስ ከሎ ወዲ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ነበረ እሞ፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ካብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ኬጽንዓ ዝሓረያ ከተማ የሩሳሌም ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ነገሰ። ስሙ ኣብኡ። ኣዲኡ ድማ ናዓማ ትበሃል ኣሞናዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሮብ​ዓም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ጸና፤ ንጉ​ሥም ሆነ፤ ሮብ​ዓ​ምም በነ​ገሠ ጊዜ የአ​ርባ አንድ ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስሙን ያኖ​ር​ባት ዘንድ ከእ​ስ​ራ​ኤል ሀገር ሁሉ በመ​ረ​ጣት ከተማ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ዐሥራ ሰባት ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም የአ​ሞን ሴት ንዑማ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሮብዓም በኢየሩሳሌም በረታ ንጉሥም ሆነ፤ ሮብዓምም በነገሠ ጊዜ የአርባ አንድ ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ እግዚአብሔርም ስሙን ያኖርባት ዘንድ ከእስራኤል አገር ሁሉ በመረጣት ከተማ በኢየሩሳሌም አሥራ ሰባት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የአሞን ሴት ናዕማ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ሮብዓም በኢየሩሳሌም በረታ ንጉሥም ሆነ፤ ሮብዓምም በነገሠ ጊዜ የአርባ አንድ ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ ጌታም ስሙን እንዲያኖርባት ከእስራኤል አገር ሁሉ በመረጣት ከተማ በኢየሩሳሌም ዐሥራ ሰባት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የአሞን ሴት ናዕማ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ሮብኣመ ባረና ምንሲደ፥ የሩሳላመን ካተቴዳ። ሮብኣመ ካተቴዳ ዎደ አ ላይይ ኦይታማነ እታ፤ መና ጎዳይ ባረ ሱን ያን ዎናዉ እስራኤልያ ቢታ ኡባፐ ዶሬዳ የሩሳላመ ካታማን ታማነ ላፑን ላይ ካተቴዳ። ሮብኣማ አታ አሞንያ ናእሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Robi'aame barena minisiide, Yerusaalamen kaateteedda. Robi'aame kaateteedda wode Aa laytsay oytamanne itta; Med'inaa Goday bare suntsaa yaan wotsanaw Israa'eeliyaa biittaa ubbaappe dooreedda Yerusaalame kataman tammanne laappun laytsaa kaateteedda. Robi'aama aata Amooniyaa Naa'imo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Erobi7aamey Yerusalaamen minni kawotides; Erobi7aamey kawotishin izas layththay 41 gidides; GODAY ba sunththaa heen woththanaas Isra7eele biitta ubbaafe doorida Yerusalaame kataman 17 layth kawotides. Erobi7aame aayeya Amoone dere as Naa7imo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ኤሮቢኣሜይ ዬሩሳላሜን ሚኒ ካዎቲዴስ፤ ኤሮቢኣሜይ ካዎቲሺን ኢዛስ ላይይ 41 ጊዲዴስ፤ ጎዳይ ባ ሱን ሄን ዎናስ ኢስራኤሌ ቢታ ኡባፌ ዶሪዳ ዬሩሳላሜ ካታማን 17 ላይ ካዎቲዴስ። ኤሮቢኣሜ ኣዬያ ኣሞኔ ዴሬ ኣስ ናኢሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ሮብኣም ባና ምንድ የሩሳላመን ካዎትስ፤ ሮብኣም ካዎትዳ ዎደ እያዉ ላይ ኦይታማነ እስኖ። ጎዳይ ባ ሱንይ ያን ፄገታና መላ እስራኤለ ቢታ ኡባን ዶርዳ፥ የሩሳላመን ታማነ ላፑን ላይ ካዎትስ። ሮብኣማ አይያ አሞነ ማጫስ ናእሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Robi7aami bana minthidi Yerusalaamen kawotis; Robi7aami kawotida wode iyaw laythi oytamanne issino. Goday ba sunthay yan xeegetana mela Isra7eele biitta ubban doorida, Yerusalaamen tammanne laapun laythi kawotis. Robi7aama aayiya Amoone maccas Na7imo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሮብዓም በሚገባ ተደላድሎ በኢየሩሳሌም በንጉሥነቱ ቀጠለ፣ ሲነግሥ ዕድሜው አርባ አንድ ዓመት ነበር፤ እግዚአብሔር ስሙን በዚያ ለማኖር ከእስራኤል ነገዶች ሁሉ በመረጣት በኢየሩሳሌም ከተማ ተቀምጦም፣ ዐሥራ ሰባት ዓመት ገዛ፤ እናቱም ናዕማ የምትባል አሞናዊት ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሮብዓም መኖሪያውን እግዚአብሔር ከመላው የእስራኤል ግዛት መካከል ስሙ እንዲጠራባት በመረጣት በኢየሩሳሌም ከተማ አድርጎ፥ ዐሥራ ሰባት ዓመት ገዛ፤ የመንግሥቱንም ሥልጣን አጠናከረ፤ እርሱም በነገሠ ጊዜ፥ ዕድሜው አርባ አንድ ዓመት ነበር፤ የሮብዓም እናት ናዕማ ተብላ የምትጠራ የዐሞን አገር ተወላጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሮብዓም ክነግስ እንተሎ ወዲ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ከዓ ብርቱዕ ንጉስ ኮነ። ኣብታ እግዚኣብሄር ስሙ ኸንብረላ፥ ካብ ኵለን ከተማታት ነገዳት እስራኤል ዝሓረያ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሸውዓተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ድማ ናዓማ እትበሃል በዓልቲ ኣሞን ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ሮብዓም ኪነግስ ከሎ፡ ወዲ ኣርብዓን ሓደን ዓመት ነበረ እሞ፡ ንጉስ ሮብዓም ኣብ የሩሳሌም በትዔ ገዝኤ ከኣ፡ ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ኣብ የሩሳሌም፡ ኣብታ እግዚኣብሄር፡ ስሙ ኣብኣ ኼንብሮ፡ ካብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ዝሐረያ ኸተማ ገዝኤ። ኣዲኡ ኸኣ ናዓማ እትብሀል ዓሞናዊት እያ።