2 Chronicles 12:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ኣተወ ድማ፡ እቶም ሓለውቲ መጺኦም ኣምጺኦም ናብ ክፍሊ ሓለውቲ መለስዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በገባ ቍጥር ዘበ​ኞች መጥ​ተው ይሸ​ከ​ሙ​አ​ቸው ነበር፤ መል​ሰ​ውም በዘ​በ​ኞች ቤት ውስጥ ያኖ​ሩ​አ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባ ቍጥር ዘበኞች መጥተው ይሸከሙአቸው ነበር፥ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ወደ ጌታ ቤት በገባ ቍጥር ዘበኞች መጥተው ይሸከሙአቸው ነበር፥ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ዎደ ኡባን፥ ፐንግያ ናግያዋንቱ ዪደ፥ ሄ ጎንዳለቱዋ ኦይቄድኖ። ሄዋፐ ስሚደ፥ ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ ናግያዋንቱ ጎለን ዎኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa wode ubbaan, penggiyaa naagiyaawanttu yiide, he gonddalletuwaa oyk'k'eeddino. Hewaappe simmiide, unttunttu zaariide, naagiyaawanttu gollen wotsino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoy GODAA Keeththaa geliza wode ubbaan zabeti he gondalleta oykkidi iza ajjabeettes; hessafe guye gondalleta zaaridi zabeta keeththan woththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎይ ጎዳ ኬ ጌሊዛ ዎዴ ኡባን ዛቤቲ ሄ ጎንዳሌታ ኦይኪዲ ኢዛ ኣጃቤቴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጎንዳሌታ ዛሪዲ ዛቤታ ኬን ዎቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ ኡባን ፐንግያ ናገይሳት ሄ ጎንዳለታ ኦይክድ እያ ካሎሶና። ካዎይ ስምኮ ኤንቲ ዛሪድ ናገይሳታ ኬን ዎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Xoossa keethi geliya wode ubban pengiya naageysati he gondalleta oykidi iya kaalloosona. Kawoy simmiko enti zaaridi naageysata keethan wothoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚሄድበት ጊዜ ሁሉ፣ ዘበኞቹ ጋሻዎቹን አንግበው ያጅቡት ነበር፤ ከዚያም በኋላ ጋሻዎቹን ወደ ዘበኞች ክፍል ይመልሱ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡ ወደ ቤተ መቅደስ በመጣ ቊጥር ዘበኞቹ እነዚህን ጋሻዎች አንግበው ያጅቡት ነበር፤ ንጉሡ ከሄደ በኋላም መልሰው በዘበኞች ክፍል ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ክኣቱ እንተሎ እቶም ሓለውቲ ነቲ ዋላቱ ይፆርዎ ነበሩ፤ ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር እቶም ዘብዐኛታት ይመልስዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር በብዝኣተወላ እዋን እቶም ዘብዔኛታት መጺኦም ይጾርወን ነበሩ፡ ናብቲ ኽፍሊ ቤት እቶም ዘብዔኛታት ድማ ይመልስወን ነበሩ።