2 Chronicles 12:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ኣተወ ድማ፡ እቶም ሓለውቲ መጺኦም ኣምጺኦም ናብ ክፍሊ ሓለውቲ መለስዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባ ቍጥር ዘበኞች መጥተው ይሸከሙአቸው ነበር፤ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባ ቍጥር ዘበኞች መጥተው ይሸከሙአቸው ነበር፥ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ወደ ጌታ ቤት በገባ ቍጥር ዘበኞች መጥተው ይሸከሙአቸው ነበር፥ መልሰውም በዘበኞች ቤት ውስጥ ያኖሩአቸ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ዎደ ኡባን፥ ፐንግያ ናግያዋንቱ ዪደ፥ ሄ ጎንዳለቱዋ ኦይቄድኖ። ሄዋፐ ስሚደ፥ ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ ናግያዋንቱ ጎለን ዎኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa wode ubbaan, penggiyaa naagiyaawanttu yiide, he gonddalletuwaa oyk'k'eeddino. Hewaappe simmiide, unttunttu zaariide, naagiyaawanttu gollen wotsino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy GODAA Keeththaa geliza wode ubbaan zabeti he gondalleta oykkidi iza ajjabeettes; hessafe guye gondalleta zaaridi zabeta keeththan woththeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎይ ጎዳ ኬ ጌሊዛ ዎዴ ኡባን ዛቤቲ ሄ ጎንዳሌታ ኦይኪዲ ኢዛ ኣጃቤቴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጎንዳሌታ ዛሪዲ ዛቤታ ኬን ዎቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ ኡባን ፐንግያ ናገይሳት ሄ ጎንዳለታ ኦይክድ እያ ካሎሶና። ካዎይ ስምኮ ኤንቲ ዛሪድ ናገይሳታ ኬን ዎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Xoossa keethi geliya wode ubban pengiya naageysati he gondalleta oykidi iya kaalloosona. Kawoy simmiko enti zaaridi naageysata keethan wothoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ በሚሄድበት ጊዜ ሁሉ፣ ዘበኞቹ ጋሻዎቹን አንግበው ያጅቡት ነበር፤ ከዚያም በኋላ ጋሻዎቹን ወደ ዘበኞች ክፍል ይመልሱ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡ ወደ ቤተ መቅደስ በመጣ ቊጥር ዘበኞቹ እነዚህን ጋሻዎች አንግበው ያጅቡት ነበር፤ ንጉሡ ከሄደ በኋላም መልሰው በዘበኞች ክፍል ውስጥ ያኖሩአቸው ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ክኣቱ እንተሎ እቶም ሓለውቲ ነቲ ዋላቱ ይፆርዎ ነበሩ፤ ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር እቶም ዘብዐኛታት ይመልስዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ እቲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር በብዝኣተወላ እዋን እቶም ዘብዔኛታት መጺኦም ይጾርወን ነበሩ፡ ናብቲ ኽፍሊ ቤት እቶም ዘብዔኛታት ድማ ይመልስወን ነበሩ። |