2 Chronicles 12:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሮብዓም ንግስነቱ ምስ ኣጽንዓን ምስ ኣበርትዐን፡ ሕጊ እግዚኣብሄርን ብዘሎ እስራኤልን ምስኡ ሐደግ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ሆነ፤ የሮ​ብ​ዓም መን​ግ​ሥት በጸ​ናች ጊዜ፥ እር​ሱም በበ​ረታ ጊዜ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ ረሳ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ከእ​ርሱ ጋር ረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ሆነ፤ የሮብዓም መንግሥት በጸናች ጊዜ፥ እርሱም በበረታ ጊዜ፥ እርሱና እስራኤል ሁሉ የእግዚአብሔርን ሕግ ተዉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ሆነ፤ የሮብዓም መንግሥት በጸናች ጊዜ፥ እርሱም በበረታ ጊዜ፥ እርሱና እስራኤል ሁሉ የጌታን ሕግ ተዉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮብኣማ ካዉተይ ምን ኤቄዳ ዎደ፥ እነ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ መና ጎዳ ህግያ አግ ባሼድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Robi'aama kawutetsay min ek'k'eedda wode, inne Israa'eeliyaa Asay ubbay Med'inaa Godaa higgiyaa aggi basheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erobi7aame kawoteththay minni eqqida wode izinne Isra7eele asay ubbay GODAA wogaa yeggi aggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤሮቢኣሜ ካዎቴይ ሚኒ ኤቂዳ ዎዴ ኢዚኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ጎዳ ዎጋ ዬጊ ኣጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮብኣማ ካዎተይ ምንድ ኤቅዳ ዎደ እነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ጎዳ ህግያ አጋግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Orobi7aama kawotethay minnidi eqida wode inne Isra7eele asa ubbay Godaa higgiya aggaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሮብዓም መንግሥቱን ከመሠረተና ካጸና በኋላ፣ እርሱና እስራኤል ሁሉ የእግዚአብሔርን ሕግ ተዉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሮብዓም መንግሥት በጽኑ በተመሠረተና ኀይል ባገኘ ጊዜ እርሱና እስራኤላውያን ሁሉ የእግዚአብሔርን ሕግ ተዉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ ኾነ፦ መንግስቲ ሮብዓም ምስ ፀንዐትን፥ ንሱውን ምስ በርትዐን፥ ንሱን ኵሉ ህዝቢ እስራኤልን ሕጊ እግዚኣብሄር ሓደጉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ እታ መንግስቲ ሮብዓም ምስ ጸንዔት፡ ንሱ ኸኣ ምስ በርትዔ፡ ንሱን ብዘሎ እስራኤልን ምስኡ ሕጊ እግዚኣብሄር ሐደጉ።