2 Chronicles 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ደይብካ ምስ ኣሕዋትካ ኣይትዋጋእ። እዚ ነገር እዚ ተገይሩለይ እዩ እሞ፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ቤቱ ተመለሱ። ቃል እግዚኣብሄር ድማ ሰሚዖም ካብቲ ኣብ ልዕሊ የሮብዓም ዝገበርዎ ወፍሪ ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ‘እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ይህ ነገር ከእኔ ዘንድ ነውና አት​ውጡ፤ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ች​ሁ​ንም አት​ውጉ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወደ ቤቱ ይመ​ለስ’ ብለህ ንገ​ራ​ቸው።” የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ሰሙ፤ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ላይ ከመ​ሄድ ተመ​ለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህ ነገር ከእኔ ዘንድ ነውና አትውጡ፥ ወንድሞቻችሁንም አትውጉ፤ እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ይመለስ ብለህ ንገራቸው። የእግዚአብሔርንም ቃል ሰሙ፥ በኢዮርብዓምም ላይ ከመሄድ ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ ይህ ነገር ከእኔ ዘንድ ነውና አትውጡ፥ ወንድሞቻችሁንም አትውጉ፤ እያንዳንዱም ወደ ቤቱ ይመለስ።’ ” የጌታንም ቃላት ሰሙ፥ ኢዮርብዓምንም ሄደው ከመውጋት ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘መና ጎዳይ ህንተንታ፥ “ህንተንቱ እሻቱዋና፥ እስራኤላቱዋና ኦለታናዉ ቦፕተ። ሀዋ ታን ኦዳ ድራዉ፥ ህንተንቱ ኡባይካ ህንተንቱ ሶ ህንተንቱ ሶ ስምተ” ያጌ’ ያጋደ ኦዳ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ቃላ ስሲደ፥ እዮርባማ ኦላናዉ ብያዋ አጊደ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Med'inaa Goday hinttentta, «Hinttenttu ishatuwaanna, Israa'eelatuwaana olettanaw booppite. Hawaa taani ootseedda diraw, hinttenttu ubbaykka hinttenttu soo hinttenttu soo simmite» yaagee› yaagaadde oda» yaageedda. Unttunttu Med'inaa Godaa k'aalaa sisiide, Iyorbbaama olanaw biyaawaa aggiide simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹GODAY inttena, intte ishanttara olettanaas boopite; hessa tani ooththida gishshas intte ubbayka intte soo intte soo simmite› gees gaada yoota» gides. Histtiin istti GODAA qaalaa siyidi Iyorba7aame olanaas bizayssa aggidi simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ጎዳይ ኢንቴና፥ ኢንቴ ኢሻንታራ ኦሌታናስ ቦፒቴ፤ ሄሳ ታኒ ኦዳ ጊሻስ ኢንቴ ኡባይካ ኢንቴ ሶ ኢንቴ ሶ ሲሚቴ› ጌስ ጋዳ ዮታ» ጊዴስ። ሂስቲን ኢስቲ ጎዳ ቃላ ሲዪዲ ኢዮርባኣሜ ኦላናስ ቢዛይሳ ኣጊዲ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ‘ህንተ እሻ ግድዳ እስራኤለታራ ኦለታናዉ ቦፕተ። ሄሳ ታኒ ኦዳ ግሾ ህንተ ኡባይ ህንተ ሶ ሶ ስምተ’ ያጌስ” ያጋ። ኤንቲ ጎዳ ቃላ ስእድ እዮርባማ ኦላናዉ በይሳ አግድ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ‘Hinte isha gidida Isra7eeletara oletanaw boopite. Hessa taani oothida gisho hinte ubbay hinte soo soo simmite’ yaagees” yaaga. Enti Godaa qaala si7idi Iyorbaama olanaw beysa aggidi simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ይህ ነገር ከእኔ ዘንድ ስለሆነ፣ ወንድሞቻችሁን ለመውጋት ወደዚያ አትውጡ፤ እያንዳንዳችሁም ወደየቤታችሁ ሂዱ’ ” አላቸው። ስለዚህ ለእግዚአብሔር ቃል በመታዘዝ በኢዮርብዓም ላይ መዝመቱን ትተው ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወንድሞቻችሁ በሆኑት በእስራኤላውያን ሕዝብ ላይ አደጋ አትጣሉ፤ ሁላችሁም ወደየቤታችሁ ሂዱ፤ ይህ የሆነው በእኔ ፈቃድ ነው” ብሎ እንዲነግር አዘዘው፤ እነርሱም ሁሉ ለእግዚአብሔር ቃል ታዛዦች በመሆን፥ በኢዮርብዓም ላይ ሳይዘምቱ ወደየቤታቸው ተመልሰው ሄዱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ምስ ኣሕዋትኩም ደቂ እስራኤል ክትዋግኡ ኣይትኺዱ፤ ነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ይመለስ። እዝ ነገር እዙይ ብፍቓደይ ዝኾነ እዩ።” ንሳቶም ከዓ ነቲ እግዚኣብሄር ዝበሎም ሰሚዖም፥ ንኢዮርብዓም ክወግኡ ኻብ ምኻድ ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዚ ነገር እዚ ኻባይ እዩ እሞ፡ ኣይትደይቡን ምስ ኣሕዋትኩም ኣይትዋግኡን። ነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ይመለስ። ንሳቶም ከኣ ቃል እግዚኣብሄር ሰሚዖም፡ ንየሮብዓም ኪወግኡ ኻብ ምኻድ ተመልሱ።