2 Chronicles 11:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብልቦና ገበረ፡ ንዅሎም ደቁ ድማ ኣብ ኵለን ሃገራት ይሁዳን ብንያምን፡ ናብ መካበብያ ዘለዋ ኵለን ከተማታት ፋሕ ኣበሎም። ምግቢ ድማ ብብዝሒ ሃቦም። ብዙሓት ኣንስቲ ድማ ተመነየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብልሃተኛም ሆነ፤ ልጆቹንም ሁሉ በይሁዳና በብንያም ሀገር ሁሉ በምሽጉ ከተሞች ሁሉ ከፋፈላቸው፤ ብዙም ምግብ ሰጣቸው፤ ብዙም ሚስቶች ፈለገላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተጠበበም፥ ልጆቹንም ሁሉ በይሁዳና በብንያም አገር ሁሉ በምሽጉ ከተሞች ሁሉ ከፋፈላቸው፤ ብዙም ምግብ ሰጣቸው፤ ብዙም ሚስቶች ፈለገላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተጠበበም፥ ልጆቹንም ሁሉ በይሁዳና በብንያም አገር ሁሉ በተመሸጉትም ከተሞች ሁሉ ከፋፈላቸው፤ ብዙም ስንቅ ሰጣቸው፤ ብዙም ሚስቶች ፈለገላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮብኣመ ጭንጪደ፥ ባረ አቱማ ናና ይሁዳነ ቢንያማ ቢታቱዋ ኡባን ደእያ ግምበቴዳ ካታማቱዋ ኡባን ሻክ ሻክ ዎዳ፤ ኡንቱንቶ ዳሮ ካ እሜዳ። ቃይ ኡንቱንቶ ጮራ ማጫ አሳ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Robi'aame c'inc'c'iide, bare attuma naanaa Yihudaanne Biiniyaama biittatuwaa ubbaan de'iyaa gimbbetteedda katamatuwaa ubbaan shaakki shaakki wotseedda; unttunttoo daro katsaa immeedda. K'ay unttunttoo c'ora mac'c'a asaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Erobi7aamey cinccidi ba attuma nayta Yuhudanne Biniyaame biittata ubbaan de7iza gimbettida katamata ubbaan shaakki shaakki woththidi isttas koshshiza miish ubbaa immides; qasse istta cora machcheta ekisides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሮቢኣሜይ ጪንጪዲ ባ ኣቱማ ናይታ ዩሁዳኔ ቢኒያሜ ቢታታ ኡባን ዴኢዛ ጊምቤቲዳ ካታማታ ኡባን ሻኪ ሻኪ ዎዲ ኢስታስ ኮሺዛ ሚሽ ኡባ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ኢስታ ጮራ ማቼታ ኤኪሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮብኣም ጭንጭድ ባ አደ ናይታ ይሁዳን፥ ብንያመ ቢታንነ ግምበትዳ ካታማታን ሻክ ሻክ ሹምስ፤ ኤንታዉ ዳሮ ካነ ዳሮ ማቾ ደምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robi7aami cincidi ba adde nayta Yihudan, Biniyaame biittaninne gimbetida katamatan shaaki shaaki shuumis; entaw daro kathinne daro macho demmis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወንዶች ልጆቹም ጥቂቱን በይሁዳና በብንያም አውራጃዎች እንዲሁም በተመሸጉት ከተሞች ስለ ሾማቸው፣ ዘዴኛነቱን አሳይቷል። የሚያስፈልጋቸውን በብዛት ሰጣቸው፤ ብዙ ሚስቶችም አጋባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሮብዓም ጥበብ በተሞላበት ሁናቴ ለወንዶች ልጆቹ ኀላፊነትን በመስጠት፥ በተመሸጉት የይሁዳና የብንያም ከተሞች ሁሉ ላይ ሾማቸው፤ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ በለጋሥነት አደራጀላቸው፤ ከብዙ ሚስቶችም ጋር አጋባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብምስትውዓል ድማ ንዅሎም ደቁ ኣብ ኵሉ ሃገር ይሁዳን ብንያምን፥ ኣብ ኵለን ዝተዓረዳ ኸተማታትን ሓለፍቲ ገይሩ ኣቐመጦም፤ ብዙሕ ምግቢ ድማ ሃቦም ብዙሓት ኣንስቲ እውን ደለየሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብምስትውዓል ድማ ንዂሎም ኣወዳቱ ኣብ ብዘላ ሃገር ይሁዳን ብንያምን ኣብ ኲለን ጽኑዓት ከተማታት ኣቐመጦም፡ ብዙሕ ምግቢውን ሀቦም። ብዙሓት ኣንስቲ ኸኣ ደለየሎም። |