2 Chronicles 11:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብልቦና ገበረ፡ ንዅሎም ደቁ ድማ ኣብ ኵለን ሃገራት ይሁዳን ብንያምን፡ ናብ መካበብያ ዘለዋ ኵለን ከተማታት ፋሕ ኣበሎም። ምግቢ ድማ ብብዝሒ ሃቦም። ብዙሓት ኣንስቲ ድማ ተመነየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብል​ሃ​ተ​ኛም ሆነ፤ ልጆ​ቹ​ንም ሁሉ በይ​ሁ​ዳና በብ​ን​ያም ሀገር ሁሉ በም​ሽጉ ከተ​ሞች ሁሉ ከፋ​ፈ​ላ​ቸው፤ ብዙም ምግብ ሰጣ​ቸው፤ ብዙም ሚስ​ቶች ፈለ​ገ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተጠበበም፥ ልጆቹንም ሁሉ በይሁዳና በብንያም አገር ሁሉ በምሽጉ ከተሞች ሁሉ ከፋፈላቸው፤ ብዙም ምግብ ሰጣቸው፤ ብዙም ሚስቶች ፈለገላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተጠበበም፥ ልጆቹንም ሁሉ በይሁዳና በብንያም አገር ሁሉ በተመሸጉትም ከተሞች ሁሉ ከፋፈላቸው፤ ብዙም ስንቅ ሰጣቸው፤ ብዙም ሚስቶች ፈለገላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮብኣመ ጭንጪደ፥ ባረ አቱማ ናና ይሁዳነ ቢንያማ ቢታቱዋ ኡባን ደእያ ግምበቴዳ ካታማቱዋ ኡባን ሻክ ሻክ ዎዳ፤ ኡንቱንቶ ዳሮ ካ እሜዳ። ቃይ ኡንቱንቶ ጮራ ማጫ አሳ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Robi'aame c'inc'c'iide, bare attuma naanaa Yihudaanne Biiniyaama biittatuwaa ubbaan de'iyaa gimbbetteedda katamatuwaa ubbaan shaakki shaakki wotseedda; unttunttoo daro katsaa immeedda. K'ay unttunttoo c'ora mac'c'a asaa immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erobi7aamey cinccidi ba attuma nayta Yuhudanne Biniyaame biittata ubbaan de7iza gimbettida katamata ubbaan shaakki shaakki woththidi isttas koshshiza miish ubbaa immides; qasse istta cora machcheta ekisides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤሮቢኣሜይ ጪንጪዲ ባ ኣቱማ ናይታ ዩሁዳኔ ቢኒያሜ ቢታታ ኡባን ዴኢዛ ጊምቤቲዳ ካታማታ ኡባን ሻኪ ሻኪ ዎዲ ኢስታስ ኮሺዛ ሚሽ ኡባ ኢሚዴስ፤ ቃሴ ኢስታ ጮራ ማቼታ ኤኪሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮብኣም ጭንጭድ ባ አደ ናይታ ይሁዳን፥ ብንያመ ቢታንነ ግምበትዳ ካታማታን ሻክ ሻክ ሹምስ፤ ኤንታዉ ዳሮ ካነ ዳሮ ማቾ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robi7aami cincidi ba adde nayta Yihudan, Biniyaame biittaninne gimbetida katamatan shaaki shaaki shuumis; entaw daro kathinne daro macho demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወንዶች ልጆቹም ጥቂቱን በይሁዳና በብንያም አውራጃዎች እንዲሁም በተመሸጉት ከተሞች ስለ ሾማቸው፣ ዘዴኛነቱን አሳይቷል። የሚያስፈልጋቸውን በብዛት ሰጣቸው፤ ብዙ ሚስቶችም አጋባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሮብዓም ጥበብ በተሞላበት ሁናቴ ለወንዶች ልጆቹ ኀላፊነትን በመስጠት፥ በተመሸጉት የይሁዳና የብንያም ከተሞች ሁሉ ላይ ሾማቸው፤ የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ በለጋሥነት አደራጀላቸው፤ ከብዙ ሚስቶችም ጋር አጋባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብምስትውዓል ድማ ንዅሎም ደቁ ኣብ ኵሉ ሃገር ይሁዳን ብንያምን፥ ኣብ ኵለን ዝተዓረዳ ኸተማታትን ሓለፍቲ ገይሩ ኣቐመጦም፤ ብዙሕ ምግቢ ድማ ሃቦም ብዙሓት ኣንስቲ እውን ደለየሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ብምስትውዓል ድማ ንዂሎም ኣወዳቱ ኣብ ብዘላ ሃገር ይሁዳን ብንያምን ኣብ ኲለን ጽኑዓት ከተማታት ኣቐመጦም፡ ብዙሕ ምግቢውን ሀቦም። ብዙሓት ኣንስቲ ኸኣ ደለየሎም።