2 Chronicles 11:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሮብዓም ድማ ንማዓጋ ጓል ኣቤሴሎም ልዕሊ ዅለን ኣንስቱን ኣንስቱን ፈትያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሮብ​ዓ​ምም ከሚ​ስ​ቶ​ቹና ከቁ​ባ​ቶቹ ሁሉ ይልቅ የአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምን ልጅ መዓ​ካን ወደደ፤ ዐሥራ ስም​ን​ትም ሚስ​ቶ​ችና ስድሳ ቁባ​ቶች ነበ​ሩት፤ ሃያ ስም​ንት ወን​ዶ​ችና ስድሳ ሴቶች ልጆ​ች​ንም ወለደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሮብዓምም ከሚስቶቹና ከቁባቶቹ ሁሉ ይልቅ የአቤሴሎምን ልጅ መዓካን ወደደ፤ አሥራ ስምንትም ሚስቶችና ስድሳ ቁባቶች ነበሩት፥ ሀያ ስምንት ወንዶችና ስድሳ ሴቶች ልጆች ወለደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሮብዓምም ከሚስቶቹና ከቁባቶቹ ሁሉ ይልቅ የአቤሴሎምን ልጅ መዓካን ወደደ፤ ዐሥራ ስምንትም ሚስቶችና ስልሳ ቁባቶች ነበሩት፥ ሀያ ስምንት ወንዶችና ስልሳ ሴቶች ልጆች ወለደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮብኣመ ባረ ማቼቱዋፐነ ባረ ባኮቱዋ ኡባፐ አበሰሎማ ናት ናቶ ማእኮ አ ሲቄ። አዉ ታማነ ሆስፑን ማጫ አሳቱነ ኡሱፑን ታሙ ባኮቱ ደኢኖ። እ ላታማነ ሆስፑን አቱማ ናናነ ኡሱፑን ታሙ ማጫ ናና የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Robi'aame bare machchetuwaappenne bare baakkotuwaa ubbaappe Abeselooma naatti naatto Maa'iko aad'd'o siik'ee. Aw tammanne hosppun mac'c'a asatuunne usuppun tammu baakkotuu de'iino. I laatamanne hosppun attuma naanaanne usuppun tammu mac'c'a naanaa yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erobi7aamey ba machchetappenne ba laggeththo machcheta ubbaafe Abeseloome biyo Ma7ikko aaththi siiqides. Izas 18 machchetinne 60 laggeththo machcheti deettes; izi 28 attuma naytanne 60 macca nayta yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤሮቢኣሜይ ባ ማቼታፔኔ ባ ላጌ ማቼታ ኡባፌ ኣቤሴሎሜ ቢዮ ማኢኮ ኣ ሲቂዴስ። ኢዛስ 18 ማቼቲኔ 60 ላጌ ማቼቲ ዴቴስ፤ ኢዚ 28 ኣቱማ ናይታኔ 60 ማጫ ናይታ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮብኣም ባ ማቸታፐ ባ ላገታፐ አድ አበሰሎመ ናእዉ ማእኮ ዶስስ። እያዉ ታማነ ሆስፑን ማቸትነ ኡሱፑን ታሙ ላገት ደኦሶና። እ ላታማነ ሆስፑን አደ ናይታነ ኡሱፑን ታሙ ማጫ ናይታ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robi7aami ba machetape ba laggethotape aathidi Abeseloome na7iw Ma7iko dosis. Iyaw tammanne hospun machetinne usupun tammu laggethoti de7oosona. I laatamanne hospun adde naytanne usupun tammu macca nayta yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሮብዓም መዓካን ከሌሎቹ ሚስቶቹና ቁባቶቹ ይልቅ አብልጦ ወደዳት። በአጠቃላይ ዐሥራ ስምንት ሚስትና ስልሣ ቁባት፣ ሃያ ስምንት ወንድና ስድሳ ሴት ልጆች ነበሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሮብዓም በጠቅላላ ዐሥራ ስምንት ሚስቶችና ሥልሳ ቊባቶች ነበሩት፤ ከእነርሱም ኻያ ስምንት ወንዶችና ሥልሳ ሴቶች ልጆችን ወለደ፤ ከሚስቶቹና ከቊባቶቹ ሁሉ የአቤሴሎምን ልጅ ማዕካን አብልጦ ይወድ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሮብዓም ከዓ ዓሰርተ ሸሞንተ ኣንስትን ስሳ ኣንስቲ ወሰንን ኣእትዩ ነበረ፤ ዕስራን ሸሞንተን ኣወዳትን ስሳ ኣጓላትን ድማ ወሊዱ ነበረ፤ ንመዓካ ጓል ኣቤሴሎም ግና ሕልፊ ዅለን ኣንስቱን ኣንስቲ ወሰኑን ይፈትዋ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሮብዓም ከኣ ዓሰርተው ሾሞንተ ኣንስትን ስሳ ኣንስቲ ወሰንን ኣእትዩ ነበረ፡ ዕስራን ሾሞንተን ኣወዳትን ስሳ ኣዋልድን ድማ ወሊዱ ነበረ፡ ንማዓካ ጓል ኣበሴሎም ግና ሓለፋ ዂለን ኣንስቱን ናይ ወሰን ኣንስቱን ይፈትዋ ነበረ።