2 Chronicles 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሮብዓም ድማ ንማዓጋ ጓል ኣቤሴሎም ልዕሊ ዅለን ኣንስቱን ኣንስቱን ፈትያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሮብዓምም ከሚስቶቹና ከቁባቶቹ ሁሉ ይልቅ የአቤሴሎምን ልጅ መዓካን ወደደ፤ ዐሥራ ስምንትም ሚስቶችና ስድሳ ቁባቶች ነበሩት፤ ሃያ ስምንት ወንዶችና ስድሳ ሴቶች ልጆችንም ወለደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሮብዓምም ከሚስቶቹና ከቁባቶቹ ሁሉ ይልቅ የአቤሴሎምን ልጅ መዓካን ወደደ፤ አሥራ ስምንትም ሚስቶችና ስድሳ ቁባቶች ነበሩት፥ ሀያ ስምንት ወንዶችና ስድሳ ሴቶች ልጆች ወለደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሮብዓምም ከሚስቶቹና ከቁባቶቹ ሁሉ ይልቅ የአቤሴሎምን ልጅ መዓካን ወደደ፤ ዐሥራ ስምንትም ሚስቶችና ስልሳ ቁባቶች ነበሩት፥ ሀያ ስምንት ወንዶችና ስልሳ ሴቶች ልጆች ወለደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮብኣመ ባረ ማቼቱዋፐነ ባረ ባኮቱዋ ኡባፐ አበሰሎማ ናት ናቶ ማእኮ አ ሲቄ። አዉ ታማነ ሆስፑን ማጫ አሳቱነ ኡሱፑን ታሙ ባኮቱ ደኢኖ። እ ላታማነ ሆስፑን አቱማ ናናነ ኡሱፑን ታሙ ማጫ ናና የሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Robi'aame bare machchetuwaappenne bare baakkotuwaa ubbaappe Abeselooma naatti naatto Maa'iko aad'd'o siik'ee. Aw tammanne hosppun mac'c'a asatuunne usuppun tammu baakkotuu de'iino. I laatamanne hosppun attuma naanaanne usuppun tammu mac'c'a naanaa yeleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Erobi7aamey ba machchetappenne ba laggeththo machcheta ubbaafe Abeseloome biyo Ma7ikko aaththi siiqides. Izas 18 machchetinne 60 laggeththo machcheti deettes; izi 28 attuma naytanne 60 macca nayta yelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤሮቢኣሜይ ባ ማቼታፔኔ ባ ላጌ ማቼታ ኡባፌ ኣቤሴሎሜ ቢዮ ማኢኮ ኣ ሲቂዴስ። ኢዛስ 18 ማቼቲኔ 60 ላጌ ማቼቲ ዴቴስ፤ ኢዚ 28 ኣቱማ ናይታኔ 60 ማጫ ናይታ ዬሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮብኣም ባ ማቸታፐ ባ ላገታፐ አድ አበሰሎመ ናእዉ ማእኮ ዶስስ። እያዉ ታማነ ሆስፑን ማቸትነ ኡሱፑን ታሙ ላገት ደኦሶና። እ ላታማነ ሆስፑን አደ ናይታነ ኡሱፑን ታሙ ማጫ ናይታ የልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robi7aami ba machetape ba laggethotape aathidi Abeseloome na7iw Ma7iko dosis. Iyaw tammanne hospun machetinne usupun tammu laggethoti de7oosona. I laatamanne hospun adde naytanne usupun tammu macca nayta yelis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሮብዓም መዓካን ከሌሎቹ ሚስቶቹና ቁባቶቹ ይልቅ አብልጦ ወደዳት። በአጠቃላይ ዐሥራ ስምንት ሚስትና ስልሣ ቁባት፣ ሃያ ስምንት ወንድና ስድሳ ሴት ልጆች ነበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሮብዓም በጠቅላላ ዐሥራ ስምንት ሚስቶችና ሥልሳ ቊባቶች ነበሩት፤ ከእነርሱም ኻያ ስምንት ወንዶችና ሥልሳ ሴቶች ልጆችን ወለደ፤ ከሚስቶቹና ከቊባቶቹ ሁሉ የአቤሴሎምን ልጅ ማዕካን አብልጦ ይወድ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሮብዓም ከዓ ዓሰርተ ሸሞንተ ኣንስትን ስሳ ኣንስቲ ወሰንን ኣእትዩ ነበረ፤ ዕስራን ሸሞንተን ኣወዳትን ስሳ ኣጓላትን ድማ ወሊዱ ነበረ፤ ንመዓካ ጓል ኣቤሴሎም ግና ሕልፊ ዅለን ኣንስቱን ኣንስቲ ወሰኑን ይፈትዋ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሮብዓም ከኣ ዓሰርተው ሾሞንተ ኣንስትን ስሳ ኣንስቲ ወሰንን ኣእትዩ ነበረ፡ ዕስራን ሾሞንተን ኣወዳትን ስሳ ኣዋልድን ድማ ወሊዱ ነበረ፡ ንማዓካ ጓል ኣበሴሎም ግና ሓለፋ ዂለን ኣንስቱን ናይ ወሰን ኣንስቱን ይፈትዋ ነበረ። |