2 Chronicles 11:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብድሕሪኦም ድማ፡ እቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም መስዋእቲ ኺስውኡ ልቦም ዝደለዩ፡ ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ናብ የሩሳሌም መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው አም​ላክ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሠዉ ዘንድ ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ለመ​ፈ​ለግ ልባ​ቸ​ውን የሰጡ ሁሉ እነ​ር​ሱን ተከ​ት​ለው ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም ለአባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር ይሠዉ ዘንድ ከእስራኤል ነገድ ሁሉ የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ለመፈለግ ልባቸውን የሰጡ ሁሉ እነርሱን ተከትለው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም ለአባቶቻቸው አምላክ ለጌታ ለመሠዋት ከእስራኤል ነገድ ሁሉ የእስራኤልን አምላክ ጌታን ለመፈለግ ልባቸውን የሰጡ ሁሉ እነርሱን ተከትለው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱ ዬዳዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባፐ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ ባረንቱ ዎዛናፐ ጎይናናዉ ኮይያዋንቱ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳዉ ያርሹዋ ያርሻናዉ ኡንቱንቱ ጌዱዋ ካሊደ፥ የሩሳላመ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuu yeeddawaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaappe Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw barenttu wozanaappe goynnanaw koyiyaawanttu Med'inaa Godaw, barenttu aawotuwaa S'oossaw yarshshuwaa yarshshanaw unttunttu geeduwaa kaalliide, Yerusaalame yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Isra7eele qommota ubbaafe Isra7eele GODAAS bantta wozinappe goynnanaas koyzayti GODAA bantta aawata Xoossas yarsho yarshanaas Leweta geedo kaallidi Yerusalaame yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባፌ ኢስራኤሌ ጎዳስ ባንታ ዎዚናፔ ጎይናናስ ኮይዛይቲ ጎዳ ባንታ ኣዋታ ጾሳስ ያርሾ ያርሻናስ ሌዌታ ጌዶ ካሊዲ ዬሩሳላሜ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ፆሳ ባንታ ዎዛናፐ ጎይናናዉ ኮይዳይሳት ጎዳስ ባንታ አዋታ ፆሳስ ያርሾ ያርሻናዉ ኩመ እስራኤለፐ ሌወታ ካልድ የሩሳላመ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Xoossaa banta wozanape goyinnanaw koydaysati Godaas banta aawata Xoossaas yarsho yarshanaw kumetha Isra7eelepe Leeweta kaallidi Yerusalaame yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእያንዳንዱም የእስራኤል ነገድ ከልባቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን የሚፈልጉ ሁሉ፣ ለአባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ያቀርቡ ዘንድ፣ ሌዋውያኑን ተከትለው ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔርን በቅን መንፈስ ለማምለክ የፈለጉ ከመላው የእስራኤል ነገዶች የተውጣጡ ብዙ ሰዎች ለቀድሞ አባቶቻቸው አምላክ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ለማቅረብ ሌዋውያኑን ተከትለው ወደ ኢየሩሳሌም መጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ልቦም ዝሃቡ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም ምእንቲ ኽስውኡሉ፥ ንሌዋውያን ተኸቲሎም ናብ ኢየሩሳሌም መፁ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኪደልይዎ ልቦም ዝሀቡ ዘበሉ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታቶም፡ ምእንቲ ኺስውኡሉ፡ ደድሕሪኦም ናብ የሩሳሌም መጹ።