2 Chronicles 11:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሮብዓምን ደቁን ንእግዚኣብሄር ክህነት ከየካይዱ ስለ ዝነጸግዎም፡ ሌዋውያን መጓሰኦምን ንብረቶምን ሓዲጎም ናብ ይሁዳን የሩሳሌምን መጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም ካህናት እንዳይሆኑ ኢዮርብዓምና ልጆቹ አስለቅቀዋቸው ነበርና ሌዋውያን መሰምሪያቸውን ትተው ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም ካህናት እንዳይሆኑ ኢዮርብዓምና ልጆቹ አስለቅቀዋቸው ነበርና ሌዋውያን መሰመሪያቸውንና ቦታቸውን ትተው ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም ካህናት እንዳይሆኑ ኢዮርብዓምና ልጆቹ አስለቅቀዋቸው ነበርና ሌዋውያን መሰማሪያቸውንና ቦታቸውን ትተው ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም መጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱ ባረንቱ ሄን ጋድያነ ባረንቱ ሳኣ አጊደ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ ዬድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ቄሰ ግዲደ መና ጎዳዉ ኦናዳን፥ እዮርባምነ አ ናናይ ድጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuu barenttu hentsaa gadiyaanne barenttu sa'aa aggiide, Yihudaanne Yerusaalame yeeddino. Ayaw gooppe, unttunttu k'eese gidiide Med'inaa Godaw ootsennaadan, Iyorbbaaminne Aa naanay diggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti qeese gididi GODAAS ooththontta mala Iyorba7aameynne iza nayti diggida gishshas Leweti bantta heenththa gadenne bantta soho aggidi Yuhudanne Yerusalaame yida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ቄሴ ጊዲዲ ጎዳስ ኦንታ ማላ ኢዮርባኣሜይኔ ኢዛ ናይቲ ዲጊዳ ጊሻስ ሌዌቲ ባንታ ሄን ጋዴኔ ባንታ ሶሆ ኣጊዲ ዩሁዳኔ ዬሩሳላሜ ዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት ባንታ ሄን ቢታነ ባንታ ሻሉዋ አግድ ይሁዳነ የሩሳላመ ይዶሶና። ኤንቲ ካህነ ግድድ ጎዳስ ኦና መላ እዮርባምነ እያ ናይት ድግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti banta hentha biittanne banta shaluwa aggidi Yihudanne Yerusalaame yidosona. Enti kahine gididi Godaas oothonna mela Iyorbaaminne iya nayti diggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮርብዓምና ልጆቹ ሌዋውያኑን ከእግዚአብሔር የክህነት አገልግሎት ስላባረሯቸው ሌዋውያኑ ማሰማሪያ ቦታቸውንና ንብረታቸውን ሁሉ ትተው ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ንጉሥ ኢዮርብዓምና በእርሱ እግር የተተኩት ዘሮቹ ሌዋውያንን የእግዚአብሔር ካህናት ሆነው እንዲያገለግሉ ስላልፈቀዱላቸው ሌዋውያን ወደ ይሁዳና ወደ ኢየሩሳሌም የመጡት የግጦሽ ቦታዎቻቸውንና የቀረውንም ንብረታቸውን ሁሉ ትተው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሌዋውያን፥ ካህናት እግዚኣብሄር ኮይኖም ከየገልግሉ፥ ኢዮርብዓምን ደቁን ኣልቂቖምዎም ነበሩሞ፥ ሌዋውያን መዋፈሪኦምን፥ ከባቢ ኸተማታቶምን ርስቶምን እንተይተረፈ እናሓደጉ ናብ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን መፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሌዋውያንሲ፡ ካህናት እግዚኣብሄር ኰይኖም ከየገልግሉ፡ የሮብዓምን ደቁን ስለ ዝሰጐጒዎም፡ ከባቢ ኸተማታቶምን ርስቶምን እናሐደጉ ናብ ይሁዳን የሩሳሌምን ከዱ። |