2 Chronicles 10:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በሎም፦ ነዚ ኣቦኹም ዘንበረና ኣርዑት ኣቃልልዎ ዝዛረበኒ ህዝቢ ክንምልሶ እንታይ ትመኽሩኒ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “አባትህ የጫነብንን ቀንበር አቅልልልን ለሚሉኝ ሕዝብ እመልስላቸው ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድን ነው?” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። አባትህ የጫነብንን ቀንበር አቅልልልን ለሚሉኝ ሕዝብ እመልስላቸው ዘንድ የምትመክሩኝ ምንድር ነው? አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አላቸው፦ “ ‘አባትህ የጫነብንን ቀንበር አቅልልን’ ለሚሉኝ ሕዝብ እንድመልስላቸው የምትመክሩኝ ምንድነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ታና ዞርያዌ አዬ? ‘ነ አዉ ኑና ቶሴዳ ዴጾ ሞርገ ም ኑዉ ካዉሽሳርኪ’ ያግያ ሀ አሳዉ ዋጋደ ዛሮ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta, «Hinttenttu taana zoriyaawe ayee? ‹Ne aawuu nuuna toosseedda dees'o morgge mitsaa nuw kawushisaarkkii› yaagiyaa ha asaw waagaade zaaroo?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi isttas, «Intte tana ay zoreetii? ‹Ne aaway nuna toossida deexo qambaraa nuus kawushsharkkii!› giza ha asaas ay zaaroo?» giidi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ታና ኣይ ዞሬቲ? ‹ኔ ኣዋይ ኑና ቶሲዳ ዴጾ ቃምባራ ኑስ ካዉሻርኪ!› ጊዛ ሃ ኣሳስ ኣይ ዛሮ?» ጊዲ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታኮ፥ “ህንተ ታና ዞርያባይ አይቤ? ‘ነ አዋይ ኑና ቶስዳ ዴፆ ቃምባራ ኑስ ካዉሽሳ’ ግያ ሀ አሳስ ዎይጋዳ ዛሮ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I entako, “Hinte tana zoriyabay aybee? ‘Ne aaway nuna toossida deexo qambara nuus kawushisa’ giya ha asaas woygada zaaro?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አላቸው፤ “ ‘አባትህ የጫነብንን ቀንበር አቅልልልን’ ለሚሉኝ ለእነዚህ ሰዎች የምትሰጡኝ ምክር ምንድን ነው? ምንስ ብለን እንመልስላቸው?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ላደርገው ስለሚገባኝ ነገር ምን ትመክሩኛላችሁ? የአገዛዝ ቀንበር እንዳቀልላቸው ለጠየቁኝስ ሰዎች ምን መልስ ልስጣቸው?” ሲል ጠየቃቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነዞም ‘እቲ ኣቦኻ ዘሸከመና ኣርዑት ኣቕልለልና’ ዝብሉኒ ዘለዉ ህዝቢ እንታይ ክምልሰሎም ተማኽሩኒ?” ድማ በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እሞ፡ ነዞም፡ እቲ ኣቦኻ ዝሰቐለልና ኣርዑት ኣቕልለልና፡ ዚብሉኒ ህዝቢ እዚኦም እንመልሰሎም ነገር እንታይ ምኽሩ ተማኽሩኒ በሎም። |