2 Chronicles 10:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ ከምዚ ኢሎም ተዛረቡዎ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ እንተ ደሓንካዮን እንተ ኣሐጒስካዮን ጽቡቕ ቃላት እንተ ተዛሪብካን፡ ንዘለኣለም ኣገልገልትኻ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “በዚች ዕለት ለዚህ ሕዝብ ቸር​ነት ብታ​ደ​ር​ግ​ላ​ቸው፥ ደስም ብታ​ሰ​ኛ​ቸው፥ መል​ካም ነገ​ር​ንም ብት​ና​ገ​ራ​ቸው፥ ሁል​ጊዜ አገ​ል​ጋ​ዮች ይሆ​ኑ​ል​ሃል” ብለው ተና​ገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ለዚህ ሕዝብ ቸርነት ብታደርግላቸው፥ ደስም ብታሰኛቸው፥ በገርነትም ብትናገራቸው፥ ለዘላለም ባሪያዎች ይሆኑልሃል ብለው ተናገሩት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም እንዲህ ብለው ተናገሩት፦ “ለዚህ ሕዝብ ቸርነት ብታደርግላቸው፥ ደስም ብታሰኛቸው፥ በገርነትም ብትናገራቸው፥ ለዘለዓለም ባርያዎች ይሆኑልሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጭማቱ ሮብኣማ፥ “ኔን ሀ አሳዉ ኬኮፐ፥ ኡንቱንታ ናሸቾፐነ ኡንቱንቶ ሎኦ ቃላ ዛሮፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ነዉ ቆማ ግዳናዋንታ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin c'imatuu Robi'aama, «Neeni ha asaw keekkooppe, unttuntta nashechchooppenne unttunttoo lo"o k'aalaa zaarooppe, unttunttu ubbaa gede new k'oomaa gidanawantta» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Cimatikka Erobi7aame, «Neni ha asaas kiyikko, istta ufayssiko isttas lo7o qaala zaarikko istti ubba wodekka nees haarettana» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጪማቲካ ኤሮቢኣሜ፥ «ኔኒ ሃ ኣሳስ ኪዪኮ፥ ኢስታ ኡፋይሲኮ ኢስታስ ሎኦ ቃላ ዛሪኮ ኢስቲ ኡባ ዎዴካ ኔስ ሃሬታና» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጭማት ሮብኣማኮ፥ “ነ ሀ አሳስ ኬህኮ፥ ኤንታ ኡፋይስኮነ ኤንታዉ ሎኦ ቃላ ዛርኮ ኤንቲ ኡባ ዎደ ነዉ ሃረታና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Cimati Orobi7aamako, “Ne ha asaas keehiko, enta ufaysikonne entaw lo77o qaala zaariko enti ubba wode new haaretana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “ለዚህ ሕዝብ ደግ ከሆንህለት፣ ደስ ካሰኘኸውና የሚስማማው መልስ ከሰጠኸው ምንጊዜም ይገዛልሃል” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሽማግሌዎቹም “ለእነርሱ ደግነትን ብታሳያቸው፥ ለጥያቄአቸውም ተስማሚ የሆነ መልስ በመስጠት ደስ ብታሰኛቸው፥ እነርሱ ዘወትር በታማኝነት ያገለግሉሃል” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ “ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ሕያዋይ እንተ ኾንካሎም፥ እንተ ለዋህኻሎም፥ ጥዑም ዘረባውን እንተ ኣስማዕኻዮም፥ ንሓዋሩ ሓሻኽር ኮይኖም ከገልግሉኻ እዮም” ኢሎም መለሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከኣ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ህያው እንተ ዀንካዮ፡ እንተ ትልውሃሎም ድማ፡ ጽቡቕ ቃላትውን እንተ ተዛአብካዮም፡ ንሓዋሩ ገላዉ ኪዀውኑኻ እዮም፡ ኢሎም ተዛረብዎ።