2 Chronicles 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ ከምዚ ኢሎም ተዛረቡዎ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ እንተ ደሓንካዮን እንተ ኣሐጒስካዮን ጽቡቕ ቃላት እንተ ተዛሪብካን፡ ንዘለኣለም ኣገልገልትኻ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “በዚች ዕለት ለዚህ ሕዝብ ቸርነት ብታደርግላቸው፥ ደስም ብታሰኛቸው፥ መልካም ነገርንም ብትናገራቸው፥ ሁልጊዜ አገልጋዮች ይሆኑልሃል” ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም። ለዚህ ሕዝብ ቸርነት ብታደርግላቸው፥ ደስም ብታሰኛቸው፥ በገርነትም ብትናገራቸው፥ ለዘላለም ባሪያዎች ይሆኑልሃል ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም እንዲህ ብለው ተናገሩት፦ “ለዚህ ሕዝብ ቸርነት ብታደርግላቸው፥ ደስም ብታሰኛቸው፥ በገርነትም ብትናገራቸው፥ ለዘለዓለም ባርያዎች ይሆኑልሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጭማቱ ሮብኣማ፥ “ኔን ሀ አሳዉ ኬኮፐ፥ ኡንቱንታ ናሸቾፐነ ኡንቱንቶ ሎኦ ቃላ ዛሮፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ነዉ ቆማ ግዳናዋንታ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin c'imatuu Robi'aama, «Neeni ha asaw keekkooppe, unttuntta nashechchooppenne unttunttoo lo"o k'aalaa zaarooppe, unttunttu ubbaa gede new k'oomaa gidanawantta» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Cimatikka Erobi7aame, «Neni ha asaas kiyikko, istta ufayssiko isttas lo7o qaala zaarikko istti ubba wodekka nees haarettana» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጪማቲካ ኤሮቢኣሜ፥ «ኔኒ ሃ ኣሳስ ኪዪኮ፥ ኢስታ ኡፋይሲኮ ኢስታስ ሎኦ ቃላ ዛሪኮ ኢስቲ ኡባ ዎዴካ ኔስ ሃሬታና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጭማት ሮብኣማኮ፥ “ነ ሀ አሳስ ኬህኮ፥ ኤንታ ኡፋይስኮነ ኤንታዉ ሎኦ ቃላ ዛርኮ ኤንቲ ኡባ ዎደ ነዉ ሃረታና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Cimati Orobi7aamako, “Ne ha asaas keehiko, enta ufaysikonne entaw lo77o qaala zaariko enti ubba wode new haaretana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “ለዚህ ሕዝብ ደግ ከሆንህለት፣ ደስ ካሰኘኸውና የሚስማማው መልስ ከሰጠኸው ምንጊዜም ይገዛልሃል” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሽማግሌዎቹም “ለእነርሱ ደግነትን ብታሳያቸው፥ ለጥያቄአቸውም ተስማሚ የሆነ መልስ በመስጠት ደስ ብታሰኛቸው፥ እነርሱ ዘወትር በታማኝነት ያገለግሉሃል” ሲሉ መለሱለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “ነዞም ህዝቢ እዚኣቶም ሕያዋይ እንተ ኾንካሎም፥ እንተ ለዋህኻሎም፥ ጥዑም ዘረባውን እንተ ኣስማዕኻዮም፥ ንሓዋሩ ሓሻኽር ኮይኖም ከገልግሉኻ እዮም” ኢሎም መለሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ከኣ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ህያው እንተ ዀንካዮ፡ እንተ ትልውሃሎም ድማ፡ ጽቡቕ ቃላትውን እንተ ተዛአብካዮም፡ ንሓዋሩ ገላዉ ኪዀውኑኻ እዮም፡ ኢሎም ተዛረብዎ። |