2 Chronicles 10:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) የሮብዓም ወዲ ነባት፡ ኣብታ ካብ ገጽ ንጉስ ሰሎሞን ዝሃደመላ ግብጺ፡ ነዚ ምስ ሰምዐ፡ የሮብዓም ካብ ግብጺ ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የና​ባጥ ልጅ ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ከን​ጉሡ ከሰ​ሎ​ሞን ፊት ሸሽቶ በግ​ብፅ ይኖር ነበ​ርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮ​ር​ብ​ዓም ከግ​ብፅ ተመ​ለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ሸሽቶ በግብጽ ይኖር ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመለሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ሸሽቶ በግብጽ ይኖር ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናባጻ ናአይ እዮርባም፥ ካትያ ሶሎሞነፐ ባቃቲደ ግብጼን ደእያዌ ሀዋ ስሴዳ ዎደ፥ ግብጼፐ ስሚደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nabaas'a na'ay Iyorbbaami, Kaatiyaa Solomoneppe bak'atiide Gibs'en de'iyaawe hawaa siseedda wode, Gibs'eppe simmiide yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Solomooneppe baqatidi Gibxen de7iza Nabaaxe naa Iyorba7aamey hessa siyidi Gibxeppe simmi yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሶሎሞኔፔ ባቃቲዲ ጊብጼን ዴኢዛ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ሄሳ ሲዪዲ ጊብጼፔ ሲሚ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናባፃ ናአይ እዮርባም ካዋ ሶሎሞነፐ ባቃትድ ግብፀን ደኤይስ፥ ሄሳ ስእዳ ዎደ ግብፀፈ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabaaxa na7ay Iyorbaami kawa Solomonepe baqatidi Gibxen de7eysi, hessa si7ida wode Gibxefe yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ በግብፅ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ሲሰማ፣ ከግብፅ ተመልሶ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከንጉሥ ሰሎሞን በመሸሽ ወደ ግብጽ ኮብልሎ የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ወሬ በሰማ ጊዜ ከግብጽ ተመልሶ ወደ አገሩ ወደ እስራኤል መጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ፥ ካብ ንጉስ ሰሎሞን ሃዲሙ ናብ ግብፂ ኸይዱ ነበረሞ፥ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ኢዮርብዓም ካብ ግብፂ ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ የሮብዓም ወዲ ናባጥ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ንሱ ኣብ ግብጺ፡ ኣብቲ ኻብ ቅድሚ ንጉስ ሰሎሞን ዝሀደሞ ነበረ እሞ፡ የሮብዓም ካብ ግብጺ ተመልሰ።