2 Chronicles 10:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሮብዓም ወዲ ነባት፡ ኣብታ ካብ ገጽ ንጉስ ሰሎሞን ዝሃደመላ ግብጺ፡ ነዚ ምስ ሰምዐ፡ የሮብዓም ካብ ግብጺ ተመልሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ሸሽቶ በግብፅ ይኖር ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮርብዓም ከግብፅ ተመለሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ሸሽቶ በግብጽ ይኖር ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመለሰ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓምም ከንጉሡ ከሰሎሞን ፊት ሸሽቶ በግብጽ ይኖር ነበርና ይህን በሰማ ጊዜ ኢዮርብዓም ከግብጽ ተመለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናባጻ ናአይ እዮርባም፥ ካትያ ሶሎሞነፐ ባቃቲደ ግብጼን ደእያዌ ሀዋ ስሴዳ ዎደ፥ ግብጼፐ ስሚደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nabaas'a na'ay Iyorbbaami, Kaatiyaa Solomoneppe bak'atiide Gibs'en de'iyaawe hawaa siseedda wode, Gibs'eppe simmiide yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooneppe baqatidi Gibxen de7iza Nabaaxe naa Iyorba7aamey hessa siyidi Gibxeppe simmi yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔፔ ባቃቲዲ ጊብጼን ዴኢዛ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ሄሳ ሲዪዲ ጊብጼፔ ሲሚ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናባፃ ናአይ እዮርባም ካዋ ሶሎሞነፐ ባቃትድ ግብፀን ደኤይስ፥ ሄሳ ስእዳ ዎደ ግብፀፈ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabaaxa na7ay Iyorbaami kawa Solomonepe baqatidi Gibxen de7eysi, hessa si7ida wode Gibxefe yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከንጉሥ ሰሎሞን ሸሽቶ በግብፅ ይኖር የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ሲሰማ፣ ከግብፅ ተመልሶ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከንጉሥ ሰሎሞን በመሸሽ ወደ ግብጽ ኮብልሎ የነበረው የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ይህን ወሬ በሰማ ጊዜ ከግብጽ ተመልሶ ወደ አገሩ ወደ እስራኤል መጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ፥ ካብ ንጉስ ሰሎሞን ሃዲሙ ናብ ግብፂ ኸይዱ ነበረሞ፥ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ኢዮርብዓም ካብ ግብፂ ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ የሮብዓም ወዲ ናባጥ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ንሱ ኣብ ግብጺ፡ ኣብቲ ኻብ ቅድሚ ንጉስ ሰሎሞን ዝሀደሞ ነበረ እሞ፡ የሮብዓም ካብ ግብጺ ተመልሰ። |