2 Chronicles 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ሮብዓም ነቲ ሓላፊ ቀረጽ ዝነበረ ሃዶራም ሰደደ። ደቂ እስራኤል ድማ ብዳርባ እምኒ ቀተልዎ እሞ ሞተ። ንጉስ ሮብዓም ግና ናብ ሰረገላኡ ከስዕቦ፡ ናብ የሩሳሌም ክሃድም ቀልጢፉ ጎየየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶራምን ወደ እነርሱ ላከው፤ የእስራኤልም ልጆች በድንጋይ ወገሩት፤ ሞተም፤ ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ፤ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶራምን ሰደደ፤ የእስራኤልም ልጆች በድንጋይ ወገሩት፥ ሞተም፤ ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሰረገላው ወጣ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም ሮብዓም አስገባሪውን አዶራምን ላከ፤ የእስራኤልም ልጆች በድንጋይ ወገሩት፥ ሞተም፤ ንጉሡም ሮብዓም ፈጥኖ ወደ ሠረገላው ወጣ ወደ ኢየሩሳሌምም ሸሸ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ሮብኣመ ባረ አይለቱዋ ካፑዋ አዶንራማ እስራኤልያ አሳኮ ኪቴዳ፤ ኡንቱንቱ አ ሹቻን ጫዲደ ዎድኖ። ያትና፥ ካቲ ሮብኣመ ባረ ፓራ ጋርያን ኤለካ ከስ ኡቲደ፥ የሩሳላመ ባቃቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Robi'aame bare ayiletuwaa kaappuwaa Adooniraama Israa'eeliyaa asaakko kiitteedda; unttunttu Aa shuchchaan c'addiide wod'eeddino. Yaatina, Kaatii Robi'aame bare paraa gaariyan ellekka kes uttiide, Yerusaalame bak'ateedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawo Erobi7aamey ba gabbarata halaqa Adooniraame Isra7eele asaakko kiittides; istti iza shuchchan caddi wodhida. Histtiin kawo Erobi7aamey ba para-gaare bolla eeson ke7i uttidi Yerusalaame baqatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ጋባራታ ሃላቃ ኣዶኒራሜ ኢስራኤሌ ኣሳኮ ኪቲዴስ፤ ኢስቲ ኢዛ ሹቻን ጫዲ ዎዳ። ሂስቲን ካዎ ኤሮቢኣሜይ ባ ፓራ-ጋሬ ቦላ ኤሶን ኬኢ ኡቲዲ ዬሩሳላሜ ባቃቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ሮብኣም ባ ኦሳንቾታ ሀላቃ አዶራማ እስራኤለ አሳኮ ኪትስ፤ ኤንቲ እያ ሹቻን ጫድድ ዎዶሶና። ሄ ዎደ ካዎይ ሮብኣም ባ ፓራ ጋረን ኡትድ የሩሳላመ ባቃትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Robi7aami ba oosanchota halaqaa Adoraama Isra7eele asaako kiittis; enti iya shuchan caddidi wodhidosona. He wode kawoy Robi7aami ba para gaaren uttidi Yerusalaame baqatis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሥ ሮብዓም የገባሮች ኀላፊ የነበረውን አዶራምን ላከው፤ እስራኤላውያን ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት። ንጉሥ ሮብዓም ግን እንደ ምንም ብሎ ሰረገላው ላይ በመውጣት ወደ ኢየሩሳሌም ሸሽቶ አመለጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ንጉሥ ሮብዓም የጒልበት ሥራ የሚሠሩ ገባሮች ኀላፊ የነበረውን አዶኒራምን ወደ እስራኤላውያን እንዲሄድ ላከው፤ እነርሱ ግን በድንጋይ ወግረው ገደሉት፤ በዚህን ጊዜ ሮብዓም በፍጥነት ወደ ሠረገላው ገብቶ ወደ ኢየሩሳሌም በመሄድ አመለጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሮብዓም ነቲ ኣገባሪ ዝነበረ ኣዶኒራም፥ ናብ እስራኤላውያን ሰደዶ። ደቂ እስራኤል ድማ ብእምኒ ቐጥቂጦም ቀተልዎ። ንጉስ ሮብዓም ግና ናብ ሰረገላኡ ብቕልጡፍ ደዪቡ ናብ ኢየሩሳሌም ሃዲሙ ኣምለጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ሮብዓም ድማ ነቲ ኣብ ልዕሊ እቶም ገባር ተሸይሙ ዝነበረ ሃዶራም ሰደዶ፡ ደቂ እስራኤል ከኣ ብዳርባ እምኒ ቐተዎ፡ ሞተ ኸኣ። ንጉስ ሮቦኣም ድማ ተቐላጢፉ ናብ ሰረገላኡ ደዪቡ ናብ የሩሳሌም ሀደመ። |