2 Chronicles 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ እስራኤል ድማ እቲ ንጉስ ከም ዘይሰምዖም ምስ ረኣዩ፡ እቶም ህዝቢ ንንጉስ ከምዚ ኢሎም መለሱሉ፦ ኣብ ዳዊት እንታይ ግደ ኣሎና፧ ኣብ ወዲ እሴይ ከኣ ርስቲ የብልናን፡ ዎ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍና ናብ ድንኳናትካ! ሕጂ ድማ ዳዊት ገዛኻ ተኸናኸኖ። ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ናብ ድንኳናቶም ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ስላልሰማቸው ሕዝቡ፥ “በዳዊት ዘንድ ምን ክፍል አለን? በእሴይም ልጅ ዘንድ ምን ርስት አለን? እስራኤል ሆይ፥ ወደ እየድንኳኖቻችሁ ተመለሱ፤ ዳዊት ሆይ፥ አሁን ቤትህን ተመልከት” ብለው ለንጉሡ መለሱለት። እስራኤልም ሁሉ ወደ እየድንኳኖቻቸው ሄዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ ንጉሡ እንዳልሰማቸው ባዩ ጊዜ ሕዝቡ። በዳዊት ዘንድ ምን ክፍል አለን? በእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ፥ ወደ እየድንኳኖቻችሁ ተመለሱ፤ ዳዊት ሆይ፥ አሁን ቤትህን ተመልከት ብለው ለንጉሡ መለሱለት። እስራኤልም ሁሉ ወደ እየድንኳኖቻቸው ሄዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤልም ሁሉ ንጉሡ እንዳልሰማቸው ባዩ ጊዜ ሕዝቡ ለንጉሡ እንዲህ ብለው መለሱለት፦ “በዳዊት ዘንድ ምን ድርሻ አለን? በእሴይም ልጅ ዘንድ ርስት የለንም፤ እስራኤል ሆይ! ወደ እየድንኳኖቻችሁ ተመለሱ፤ ዳዊት ሆይ! አሁን ቤትህን ተመልከት።” እስራኤልም ሁሉ ወደ እየድንኳኖቻቸው ሄዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ካቲ ኡንቱንቱ ግያዋ ስሰናን እጼዳ። ያቲደ፥ ካትያ ሀዋዳን ያጌድኖ፦ “ዳዊተዋፐ ኑና ጋክያባይ አዬ? እሰያ ናኣፐ ኑን ላታናዌ ባዋ! እስራኤልያ አሳዉ፥ ህንተንቱ ሶ ህንተንቱ ሶ ቢተ! ስም ሮብኣመ ባረዉ ናገቶ!” ያጌድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ባረንቱ ሶ ባረንቱ ሶ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay ubbay kaatii unttunttu giyaawaa sisennaan is's'eedda. Yaatiide, kaatiyaa hawaadan yaageeddino: «Daawitewaappe nuuna gakkiyaabay ayee? Isseya na'aappe nuuni laattanawe baawa! Israa'eeliyaa asaw, hinttenttu soo hinttenttu soo biite! Simmi Robi'aame barew naagetto!» yaageeddino. Hewaa diraw, Israa'eeliyaa Asay ubbay barenttu soo barenttu soo beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay ubbay kawozi istta gizayssa istti siyontta ixxidayssa be7idi kawoza, «Dawiteezappe nuna aazi gakkanee? Isseye naara nuus ay gaytoteththi dizee! Isra7eele asawu! Intte soo intte soo biite! Erobi7aame ne soo naaga!» gides. Hessa gishshas Isra7eele asay ubbay ba soo ba soo bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ካዎዚ ኢስታ ጊዛይሳ ኢስቲ ሲዮንታ ኢጺዳይሳ ቤኢዲ ካዎዛ፥ «ዳዊቴዛፔ ኑና ኣዚ ጋካኔ? ኢሴዬ ናራ ኑስ ኣይ ጋይቶቴ ዲዜ! ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ሶ ኢንቴ ሶ ቢቴ! ኤሮቢኣሜ ኔ ሶ ናጋ!» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ባ ሶ ባ ሶ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ኡባይ ካዎይ ኤንቲ ገይሳ ስኦና እፅዳይሳ በእድ ካዋኮ፥ “ዳዊታፐ ኑና ጋክያባይ አይቤ? እሰየ ናኣፐ ኑኒ ላታናባይ ባዋ! እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ሶ ሶ ቢተ! ዳዊታ፥ ኔኒ ነ ኬ ናጋ!” ያግዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ አሳይ ባንታ ሶ ሶ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asa ubbay kawoy enti geysa si7onna ixidaysa be7idi kawako, “Dawitape nuna gakiyabay aybee? Isseye na7aape nuuni laattanabay baawa! Isra7eele asaw, hinte soo soo biite! Dawita, neeni ne keethaa naaga!” yaagidosona. Hessa gisho, Isra7eele asay banta soo soo bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መላው እስራኤልም ንጉሡ ሊሰማቸው አለመፈለጉን በተረዱ ጊዜ፣ እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤ “ከዳዊት ምን ድርሻ አለን? ከእሴይስ ልጅ ምን ክፍል አለን? እስራኤል፣ ሆይ፤ ወደ ድንኳንህ ተመለስ፤ ዳዊት ሆይ፤ አንተም የገዛ ቤትህን ጠብቅ።” ስለዚህ እስራኤላውያን ሁሉ ወደየቤታቸው ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ንጉሥ ሮብዓም ጥያቄአቸውን እንዳልተቀበላቸው በተገነዘቡ ጊዜ፥ “ከዳዊት ጋር ምን ድርሻ አለን? ከእሴይ ልጅስ ጋር ምን ግንኙነት አለን? እስራኤል ሆይ! ወደ እየቤትህ ሂድ! ዳዊት ሆይ የራስህን ቤት ጠብቅ!” ብለው መለሱለት። ስለዚህ የእስራኤል ሕዝብ ወደ የቤቱ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም እስራኤል፥ እቲ ንጉስ ከም ዘይሰምዖም ምስ ረአዩ፥ እቶም ህዝቢ፦ “ምስ ዳዊት እንታይ ክፍሊ ኣለና? ኣብ ወዲ እሴይ ርስቲ የብልናን፤ ኣቱም ህዝቢ እስራኤል! ነናብ ድንኳናትኩም ተመለሱ። ኣታ ዳዊት ሕዝስ ቤትካ ሓሉ” ኢሎም ንንጉስ መለሱሉ። ሽዑ ህዝቢ እስራኤል ነናብ ድንኳናቶም ከዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ብዘለዉ እስራኤል፡ ንጉስ ከም ዘይሰምዖም ምስ ረኣዩ፡ እቶም ህዝቢ ንንጉስ፡ ኣብ ዳዊትከ እንታይ ክፍሊ ኣሎና ኣብ ወዲ እሰኢይ ርስቲ የብልናን። ዎ እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍ ናብ ድንኳንካ ተመለስ፡ ኣታ ዳዊት፡ ሕጅስ ቤትካ ሐሉ፡ ዚብል ዘረባ መለሱሉ። ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ናብ ድንኳናቱ ኸደ። |