2 Chronicles 10:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ብኢድ ኣሒያ፡ እቲ ሺሎናዊ፡ ንየሮብዓም ወዲ ነባት እተዛረቦ ቓሉ ምእንቲ ኺፍጽም፡ እቲ ንጉስ ነቲ ህዝቢ ዘይሰምዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በሴሎናዊው በአኪያ ቃል ስለ ናባጥ ልጅ ስለ ኢዮርብዓም የተናገረውን ቃሉን እንዲያጸና ለውጡ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበርና ንጉሡ ሕዝቡን አልሰማም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በሴሎናዊው በአሒያ አድርጎ ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም የተናገረውን ቃል እንዲያጸና ከእግዚአብሔር ዘንድ ተወስኖ ነበርና ንጉሡ ሕዝቡን አልሰማም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በሴሎናዊው በአሒያ አድርጎ ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም የተናገረውን ቃል እንዲያጸና ከጌታ ዘንድ ተወስኖ ነበርና ንጉሡ ሕዝቡን አልሰማም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ አሳይ ግያዋ ስሰናን እጼዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሴሎፐ ዬዳ አኪያ ባጋና ካሰ ናባጻ ናኣ እዮርባማዉ ኦዴዳ ቃላይ ፖለታናዳን ሀዌ ጾሳፐ ሀኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Asay giyaawaa sisennan is's'eedda; ayaw gooppe, Med'inaa Goday Seeloppe yeedda Akiiya baggana kase Nabaas'a na'aa Iyorbbaamaw odeedda k'aalay polettanaadan hawe S'oossaappe haneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Seelo as Akaya baggara kase Nabaaxe naa Iyorba7aames yootida qaalay polettana mala hessi Xoossafe hanida gishshas kawozi asay gizayssa siyontta ixxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሴሎ ኣስ ኣካያ ባጋራ ካሴ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜስ ዮቲዳ ቃላይ ፖሌታና ማላ ሄሲ ጾሳፌ ሃኒዳ ጊሻስ ካዎዚ ኣሳይ ጊዛይሳ ሲዮንታ ኢጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሴሎ አድያ ናብያ አክያ ባጋራ ናባፃ ናኣ እዮርባማስ ኦድዳ ቃላይ ፖለታና መላ ፆሳፈ ሀንዳ ግሾ ካዎይ አሳይ ገይሳ ስኦና እፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Seelo addiya nabiya Akiya baggara Nabaaxa na7aa Iyorbaamas odida qaalay poletana mela Xoossafe hanida gisho kawoy asay geysa si7onna ixis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በሴሎናዊው በአሒያ አማካይነት ለናባጥ ልጅ ለኢዮርብዓም የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ፣ ወስኖ ስለ ነበር፣ ንጉሡ ሕዝቡን አላዳመጠም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም የሆነበት ምክንያት ከሴሎ በመጣው በነቢዩ አኪያ አማካይነት ስለ ናባጥ ልጅ ስለ ኢዮርብዓም እግዚአብሔር የተናገረው ቃል እንዲፈጸም ነው፤ ንጉሥ ሮብዓምም የሕዝቡን ሐሳብ ችላ በማለት ሳይቀበል የቀረበትም ምክንያት ይኸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ እግዚኣብሄር ንኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ብኣሒያ በዓል ሴሎ ተዛሪብዎ ዝነበረ ቓሉ ምእንቲ ኽፍፅሞ፥ ካብ እግዚኣብሄር ተመዲቡ ነበረ እሞ፥ እቲ ንጉስ ነቲ ህዝቢ ኣይሰምዖን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ እግዚኣብሄር ንየሮብዓም ወዲ ናባጥ ብኣሒያ እቲ ሸሎናዊ ተዛሪብዎ ዝነበረ ቓሉ ምእንቲ ኬቚሞ፡ እዚ ኻብ ኣምላኽ ተመዲቡ ነበረ እሞ፡ እቲ ንጉስ ነቲ ህዝቢ ኣይሰምዖን። |