1 Samuel 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሳኦል ነቲ ባርያኡ፡ እንሆ፡ እንተኸድና ግና፡ ነቲ ሰብኣይ እንታይ ከነምጽኦ፧ እቲ ኣብ ኣቕሓና ዘሎ እንጌራ ጠፊኡ እዩ እሞ፡ ንሰብ ኣምላኽ ዘምጽኦ ህያብ የልቦን። እንታይ ኣለና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሳኦልም አብሮት ያለውን ብላቴና፥ “እነሆ! እንሄዳለን፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር ሰው ምን እንወስድለታለን? እንጀራ ከከረጢታችን አልቆአልና፤ ለእግዚአብሔር ሰው የምንወስድለት ምንም የለንም” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳኦልም ብላቴናውን። እነሆ፥ እንሄዳለን፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር ሰው ምን እናመጣለታለን? እንጀራ ከከረጢታችን አልቆአልና፥ እጅ መንሻም የለንምና ለእግዚአብሔር ሰው የምናመጣለት ምን አለን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳኦልም አገልጋዩን፥ “ብንሄድስ ለሰውየው ምን እንሰጠዋለን? በስልቻዎቻችን የያዝነው ስንቅ አልቋአል፤ ለዚያ የእግዚአብሔር ሰው የምንሰጠው ስጦታ የለንም፤ ምን አለን?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦል ባረ ቆማ፥ “ኑን ብያዋ ግዶፐ፥ አዉ አይ እማኔ? ኮሮጁዋፐ ቁማይ ዉሬዳ፤ ኑን ጾሳ አሳዉ እምያባይ ባዋ። ኑዉ አያይ ደኢ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'ooli bare k'oomaa, «Nuuni biyaawaa gidooppe, aw ay immanee? Korojjuwaappe k'umay wureedda; nuuni S'oossaa asaw immiyaabay baawa. Nuw ayay de'ii?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oolikka izas zaaridi, «Beeththaa nu baanashin nu izas ay immanee? Lukkamon nu oykkida shinqeyka wurides; nuni Xoossa asaas imota immiza miishshi deenna; histtiin nuus aazi dizee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሊካ ኢዛስ ዛሪዲ፥ «ቤ ኑ ባናሺን ኑ ኢዛስ ኣይ ኢማኔ? ሉካሞን ኑ ኦይኪዳ ሺንቄይካ ዉሪዴስ፤ ኑኒ ጾሳ ኣሳስ ኢሞታ ኢሚዛ ሚሺ ዴና፤ ሂስቲን ኑስ ኣዚ ዲዜ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦል፥ “ኑ ብያባ ግድኮ እያዉ አይ እማኔ? ኑ ኦይክዳ ካይ ዉርስ፤ ኑ ፆሳ አሳስ እምያባይ ባዋ። ኑስ አይብ ደኢ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7oli, “Nu biyaba gidiko iyaw ay immanee? Nu oykida kathay wuris; nu Xoossa asas immiyabay baawa. Nuus aybi de7ii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሳኦልም አገልጋዩን፣ “መሄዱን እንሂድ፤ ነገር ግን ለሰውየው ምን እንሰጠዋለን? በስልቻዎቻችን የያዝነው ስንቅ ዐልቋል። ለእግዚአብሔር ሰው የምናበረክተውም ስጦታ የለንም፤ ታዲያ ምን አለን?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳኦልም “መሄዱንስ እንሂድ፤ ነገር ግን ለዚያ ለእግዚአብሔር ሰው ምን ዐይነት ስጦታ ልናበረክትለት እንችላለን፤ ስንቃችንም እንኳ ከስልቻችን አልቆአል፤ ታዲያ ሌላ የምንሰጠው ነገር አለ እንዴ?” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳኦል ድማ ነቲ ኣገልጋሊ “እሺ ምኻድስ ንኺድ፥ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ እንታይ ክንወስደሉ ኢና? ኣብ ለቖታና ዝነበረ እንጀራ ተወዲኡ እዩ፤ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ እነቕርበሉ ውህብቶ የብልናን፤ እንታይ ድኣ ኽንወስደሉ ኢና?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሳኦል ድማ ነቲ ግዙኡ፡ እንሆ፡ እንተ ኸድናስ፡ ነቲ ሰብኣይ እሞ እንታይ ነምጽኣሉ ኣብ ለቘታና እንጌራ ተወዲኡ፡ ነቲ ናይ ኣምላኽ ሰብ እነምጽኣሉ ህያብ የብልናን፡ ወይስ እንታይ እሞ ኣሎና በሎ። |