1 Samuel 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ እንሆ፡ ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኣሎ፡ ንሱ ኸኣ ክቡር ሰብ እዩ። እቲ ዝብሎ ኩሉ ብርግጽ ይፍጸም፤ ሕጂ ናብኡ ንኺድ፤ ምናልባት ክንከዶ ዝግበኣና መንገዲ ከርእየና ይኽእል ይኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብላቴናውም፥ “እነሆ፥ አንድ የእግዚአብሔር ሰው በዚህች ከተማ አለ፤ እርሱም የተከበረ ሰው ነው፤ የሚናገረው ሁሉ በእውነት ይፈጸማል፤ አሁንም ወደዚያ እንሂድ፤ ምናልባት የምንሄድበትን መንገድ ይነግረናልና” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እነሆ፥ አንድ የእግዚአብሔር ሰው በዚህች ከተማ አለ፤ እርሱም የተከበረ ሰው ነው፥ የሚናገረውም ሁሉ በእውነት ይፈጸማል፤ አሁን ወደዚያ እንሂድ፤ ምናልባት የምንሄድበትን መንገድ ይነግረናል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋዩ ግን፥ “እነሆ፤ በዚህች ከተማ አንድ የእግዚአብሔር ሰው አለ፤ እርሱም በጣም የተከበረ ነው፤ የሚናገረውም ሁሉ በትክክል ይፈጸማል፤ በየትኛው መንገድ መሄድ እንዳለብን ሊነግረን ይችል ይሆናልና ወደዚያ እንሂድ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ቆማይ፥ “በአ! ጾሳ አሳ እቱ ሀ ካታማን ደኤ። እ ቦንቼቴዳ አሳ፤ እ ኦድያ ኡባባይ ቱማቴ። አነ ሀእ ኑን ያ ቦይተ፤ ኦን ኤሪ ኑን ባና ኦግያ እ ኑዉ ኦዳነንቶነ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin k'oomay, «Be'a! S'oossaa asaa ittuu ha kataman de'ee. I bonchchetteedda asaa; I odiyaa ubbabay tumattee. Ane ha"i nuuni yaa boytte; ooni erii nuuni baana ogiyaa I nuw odanenttonne» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ashkarazi iza, «Be7a, hanno katamayn Xoossa asi dees; izikka keehi bonchchettida asa; izi yootiza yo7o ubbay izi gida mala polettees. Nu awara baanaas bessizaakko izi nuus yootana gishshas ane hee izakko boos» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኣሽካራዚ ኢዛ፥ «ቤኣ፥ ሃኖ ካታማይን ጾሳ ኣሲ ዴስ፤ ኢዚካ ኬሂ ቦንቼቲዳ ኣሳ፤ ኢዚ ዮቲዛ ዮኦ ኡባይ ኢዚ ጊዳ ማላ ፖሌቴስ። ኑ ኣዋራ ባናስ ቤሲዛኮ ኢዚ ኑስ ዮታና ጊሻስ ኣኔ ሄ ኢዛኮ ቦስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኦሳንቾይ፥ “ሄኮ፥ እስ ቦንቸትዳ ፆሳ አስ ሀ ካታማን ደኤስ፤ እ ኦድያ ኡባይ ፖለቴስ። አነ ሀእ ያ ቦስ፤ ኦን ኤር ኑ ባና ኦግያ እ ኑስ ኦዳነኮ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin oosanchoy, “Heko, issi bonchetida Xoossa asi ha kataman de7ees; I odiya ubbay poletees. Ane ha77i yaa boos; ooni eri nu baana ogiya I nuus odaneko” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዩ ግን፣ “እነሆ፤ በዚህች ከተማ አንድ የእግዚአብሔር ሰው አለ፤ እርሱም በጣም የተከበረ ነው፤ የሚናገረውም ሁሉ በትክክል ይፈጸማል፤ በየትኛው መንገድ መሄድ እንዳለብን ይነግረን ይሆናልና ወደዚያ እንሂድ” ሲል መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዩም “ቈይ! እስቲ በዚህች ከተማ በጣም የተከበረ አንድ የእግዚአብሔር ሰው አለ፤ እርሱ የሚናገረው ቃል ሁሉ በትክክል ይፈጸማል፤ ስለዚህም ወደ እርሱ እንሂድ፤ ምናልባትም አህዮቹን የት ማግኘት እንደምንችል እርሱ ሊነግረን ይችል ይሆናል” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣገልጋሊ ግና “እንሆ፥ ናይ እግዚኣብሄር ሰብ ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ኣሎ፥ ንሱ ኽቡር ሰብኣይ እዩ፤ ዝበሎ ዅሉ ይፍፀም እዩ እሞ፥ ሕዚ ናብኡ ንኺድ፤ ንሱ ምናልባሽ እንኸደሉ መንገዲ ይነግረና ይኸውን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ግና፡ እንሆ፡ ናይ ኣምላኽ ሰብ ኣብዛ ኸተማ እዚኣብ ኣሎ፡ ንሱ ኽቡር ሰብኣይ፡ ዝበሎ ዂሉ ርግጽ ዚኸውን እዩ፡ ሕጂ ናብኡ ንኺድ፡ ንሱ ምናልባሽ እንኸደላ መገድና ይነግረና ይኸውን፡ በሎ። |