1 Samuel 9:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብኣኽራን ኤፍሬም ሓሊፉ ብሃገር ሳሊሳ ሓለፈ፡ ግና ኣይረኸብዎምን። ብሃገር ሳሊም ድማ ሓለፉ፡ ኣብኡ ድማ ኣይነበሩን፤ ብሃገር ብንያማውያን ከኣ ሓለፈ፡ ንሳቶም ግና ኣይረኸብዎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ተራ​ራ​ማ​ውም ወደ ኤፍ​ሬም ሀገር ሄዱ፤ በሲ​ልካ ምድ​ርም አለፉ፤ አላ​ገ​ኙ​አ​ቸ​ው​ምም፤ በፋ​ስ​ቂም ምድር አለፉ፤ በዚ​ያም አል​ነ​በ​ሩም፤ በኢ​ያ​ሚ​ንም ምድር አለፉ፤ አላ​ገ​ኙ​አ​ቸ​ው​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በተራራማው በኤፍሬም አገርና በሻሊሻ አለፉ፥ አላገኙአቸውምም በሻዕሊም ምድርም አለፉ፥ በዚያም አልነበሩም፤ በብንያም ምድርም አለፉ፥ አላገኙአቸውምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ በተራራማው በኤፍሬም አገርና በሻሊሻ አካባቢ ባለው ስፍራ ሁሉ ተዘዋወረ፤ ሆኖም አህዮቹን አላገኘም። ወደ ሻዕሊምም ግዛት ዘልቀው ገቡ፤ አህዮቹ ግን በዚያም አልነበሩም። ከዚያም በብንያም ምድር በኩል አለፉ፤ ሆኖም አላገኟቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኤፍሬማ ገዝያናነ ሻሊሻ ቢታና ኮዪደ አድኖ፤ ሽን ሀረቱዋ ደምበይክኖ። ቃይ ሻእሊማ ቢታና አድኖ፤ ሽን ሄዋንካ ሀረቱ ባዋ። ቢንያማ ቢታናካ አድኖ፤ ሽን ያንካ ደምበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Efireema gezziyaananne Shaliisha biittaana koyiidde aad'd'eedino; shin haretuwaa demmibeykkino. K'ay Shaa'iliima biittana aad'd'eedino; shin hewaanikka haretuu baawa. Biiniyaama biittanakka aad'd'eedino; shin yaanikka demmibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas zumbullati diza Efreeme dereninne Shalisha heeran yuuyi koyida; gidikkoka hareta demmibeettenna. Heeppe dendidi Sha7iliime zawara kanththi bida; hareti gidikko heenkka deettenna; qasseka Biniyaame dhassara kanththi bida; heenkka demmana dandaybeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ዙምቡላቲ ዲዛ ኤፍሬሜ ዴሬኒኔ ሻሊሻ ሄራን ዩዪ ኮዪዳ፤ ጊዲኮካ ሃሬታ ዴሚቤቴና። ሄፔ ዴንዲዲ ሻኢሊሜ ዛዋራ ካን ቢዳ፤ ሃሬቲ ጊዲኮ ሄንካ ዴቴና፤ ቃሴካ ቢኒያሜ ሳራ ካን ቢዳ፤ ሄንካ ዴማና ዳንዳይቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታራነ ሻልሻ ቢታራ ኮይሸ አዶሶና፥ ሽን ሀረታ ደምቦኮና። ቃስ ሻአልማ ቢታራ ኮይሸ አዶሶና፥ ሽን ያንካ ሀረት ዶኮና። ብንያመ ቢታራ አዶሶና፥ ሽን ያንካ ደምቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti derey dariya Efreema biittaranne Shalisha biittara koyishe aadhidosona, shin hareta demmibookona. Qassi Sha7alima biittara koyishe aadhidosona, shin yanka hareti dookona. Biniyaame biittara aadhidosona, shin yanka demmibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በኰረብታማው በኤፍሬም አገርና በሻሊሻ አካባቢ ባለው ስፍራ ሁሉ ተዘዋወረ፤ ሆኖም አህዮቹን አላገኙም። ወደ ሻዕሊምም ግዛት ዘልቀው ገቡ፤ አህዮቹ ግን በዚያም አልነበሩም። እንዲሁም በብንያም ግዛት በኩል ዐለፈ፤ ሆኖም አላገኟቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳኦልና አገልጋዩም ተነሥተው በተራራማው የኤፍሬም አገርና በሻሊሻ ምድር በኩል አልፈው አህዮቹን መፈለግ ጀመሩ፤ ነገር ግን አህዮቹን ማግኘት አልቻሉም፤ ከዚያም በሻዕሊም ምድር በኩል አልፈው ሳያገኙአቸው ቀሩ፤ እንደገናም በብንያም ግዛት በኩል አለፉ፤ ይሁን እንጂ አሁንም አህዮቹን ማግኘት አልቻሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬምን ኣብ ምድሪ ሻሊሻን ዘይሮም ደለይወን፤ ግና ኣይረኸብወንን። ብምድሪ ሻዓሊም ሓሊፎም ድማ ደለይወን፤ ኣብኣውን ኣይነበራን፤ ኣብ ምድሪ ብንያማውያንውን ዘይሮም ደለይወን፤ ግና ኣይረኸብወንን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንኸረን ኤፍሬም ሐለፈ፡ ብምድሪ ሻሊሻ ኸኣ ሐለፈ፡ ግናኸ ኣይረኸብወንን። ብምድሪ ሻዓሊም ድማ ሐለፈ፡ ኣብኣውን ኣይነበራን፡ ብምድሪ ብንያማውያን ከኣ ሐለፈ፡ ግናኸ ኣይረኸብወንን።