1 Samuel 9:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ጫፍ እታ ኸተማ እናወረዱ ኸለዉ፡ ሳሙኤል ንሳኦል፡ ነቲ ባርያ ቅድሜና ኪወጽእ ንገሮ (ንሱ ኸኣ ቀጸለ)፡ ንእተወሰነ ግዜ ግና ደው በል፡ ቃል ኪነግረካ ፈጣሪ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም በከ​ተ​ማ​ዪቱ ዳር ሲወ​ርዱ ሳሙ​ኤል ሳኦ​ልን፥ “ብላ​ቴ​ናው ወደ ፊታ​ችን እን​ዲ​ያ​ልፍ እዘ​ዘው፤ አንተ ግን ከእኔ ጋር ከዚህ ቁምና የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስማ” አለው። ብላ​ቴ​ና​ውም አለፈ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም በከተማይቱ ዳር ሲወርዱ ሳሙኤል ሳኦልን። ብላቴናውን ወደ ፊታችን እንዲያልፍ እዘዘው፤ አንተ ግን የእግዚአብሔርን ቃል አሰማህ ዘንድ በዚህ ቁም አለው። ብላቴናውም አለፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ከተማዪቱ ዳርቻ እየወረዱ ሳለ፥ ሳሙኤል ሳኦልን፥ “አገልጋይህ ወደ ፊት ቀድሞን እንዲሄድ ንገረው፤ አገልጋይህም እንዳለፈ፥ አንተ ግን ከጌታ የተላከ መልእክት እንድነግርህ ለጥቂት ጊዜ እዚህ ቆይ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካታማ ጋጻ ዎሽን፥ ሳመል ሳኦላ፥ “ቆማይ ኑፐ ስንዉ አና ማላ ኦዳ” ያጌዳ፤ ቆማይ ስንዉ አዳ። ሳመል ሳኦላ፥ “ታን ነዉ ጾሳይ ጌዳዋ ኦዳና ማላ፥ ሀዋን ላፋ ታካሻ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu katamaa gas'aa wod'd'ishin, Sammeeli Saa'oola, «K'oomay nuuppe sintsaw aad'd'ana mala oda» yaageedda; k'oomay sintsaw aad'd'eedda. Sammeeli Saa'oola, «Taani new S'oossay geeddawaa odana mala, hawaan laafa takkashsha» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti biidi katamay wurseth matishin Sameeli Sa7ooles, «Ne ayllezi nuuppe sinththati baana mala ne izas yoota» gides. Ashkarazikka izi yootida mala ooththides; hessafe guye Sameeli Sa7oole, «Neni gidikko nees Xoossafe kiitettida kiita ta nees yootana mala guuththa wodes hannin naagaashsha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቢዲ ካታማይ ዉርሴ ማቲሺን ሳሜሊ ሳኦሌስ፥ «ኔ ኣይሌዚ ኑፔ ሲንቲ ባና ማላ ኔ ኢዛስ ዮታ» ጊዴስ። ኣሽካራዚካ ኢዚ ዮቲዳ ማላ ኦዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ሳኦሌ፥ «ኔኒ ጊዲኮ ኔስ ጾሳፌ ኪቴቲዳ ኪታ ታ ኔስ ዮታና ማላ ጉ ዎዴስ ሃኒን ናጋሻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካታማ ጋፃ ጋክሽን፥ ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ነ ኦሳንቾይ ስን ባና መላ ኦዳ” ያግስ። ኦሳንቾይ ስን አድ ብን፥ ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ፆሲ ግዳባ ታ ነዉ ኦዳና መላ ሀይሳን ጉ ጋምአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti katama gaxa gakishin, Sameeli Saa7olako, “Ne oosanchoy sinthe baana mela oda” yaagis. Oosanchoy sinthe aadhidi bin, Sameeli Saa7olako, “Xoossi gidaba ta new odana mela haysan guuthu gam7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ከተማዪቱ ዳርቻ እየወረዱ ሳለ፣ ሳሙኤል ሳኦልን፣ “አገልጋይህ ወደ ፊት ቀድሞን እንዲሄድ ንገረው” አለው፤ አገልጋዩም እንደ ተነገረው አደረገ፤ ከዚህ በኋላ ሳሙኤል፣ “አንተ ግን ከእግዚአብሔር የተላከ መልእክት እነግርህ ዘንድ ለጥቂት ጊዜ እዚህ ቈይ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ከተማይቱም ዳርቻ በደረሱ ጊዜ ሳሙኤል ሳኦልን “አገልጋይህ ቀድሞን ወደ ፊት እንዲሄድ ንገረው” አለው፤ አገልጋዩም ቀድሞ ከሄደ በኋላ ሳሙኤል ሳኦልን እንደገና “አንተ እዚህ ትንሽ ቈይ፤ እኔም እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እነግርሃለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ወሰን እታ ኸተማ ምስ ወረዱ፥ ሳሙኤል ንሳኦል “ነዝ ሓሽከር ‘ንቕድሜና ክሓልፍ ንገሮ፤’ ንስኻ ግና፥ ሕዚ እግዚኣብሄር ዝበሎ ኽነግረካስ፥ ኣብዙይ ደው በል” በሎ። እቲ ሓሽከር ከዓ ሓለፈ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ወሰን እታ ኸተማ ምስ ወረዱ፡ ሳሙኤል ንሳኦል፡ ነዚ ግዙእ ንቕድሜና ሕለፍ፡ በሎ፡ ንሱ ኸኣ ሐለፈ፡ ንስኻ ግና፡ ሕጂ ቓል ኣምላኽ ከስምዓካስ፡ ጠጠው በል፡ በሎ።