1 Samuel 9:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣሰላፊ ድማ ነቲ መንኵብን ኣብ ልዕሊኡ ዝነበረን ወሲዱ ኣብ ቅድሚ ሳኦል ኣቐመጦ። ሳሙኤል ድማ፡ እንሆ እንታይ ተሪፉ! ኣብ ቅድሜኻ ኣቐምጥ እሞ ብላዕ፥ ክሳብ ሕጂ ካብ ዝበልኩኻ፥ ህዝቢ ዓዲመዮ፥ ተዓቂቡልካ ኣሎ። ሳኦል ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ምስ ሳሙኤል በሊዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወጥ​ቤ​ቱም ወር​ቹን አም​ጥቶ በሳ​ኦል ፊት አኖ​ረው። ሳሙ​ኤ​ልም፥ “ሳኦ​ልን ለም​ስ​ክር ከባ​ል​ን​ጀ​ራህ ተለ​ይቶ ቀር​ቦ​ል​ሃ​ልና እነሆ፥ በል​ተህ የተ​ረ​ፈ​ህን በፊ​ትህ አኑር” አለው። በዚ​ያም ቀን ሳኦል ከሳ​ሙ​ኤል ጋር በላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወጥቤቱም ጭኑንና በእርሱ ላይ የነበረውን አምጥቶ በሳኦል ፊት አኖረው። ሳሙኤልም። ሕዝቡን ከጠራሁ ጀምሮ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ ለአንተ ተጠብቆአልና እነሆ፥ የተቀመጠልህን በፊትህ አኑረህ ብላው አለ። በዚያም ቀን ሳኦል ከሳሙኤል ጋር በላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወጥ ቤቱም የጭኑን ሥጋ እንዳለ አምጥቶ በሳኦል ፊት አስቀመጠው። ሳሙኤልም፥ “ይህ፥ እንግዶችን ጋብዣለሁ ካልሁበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ፥ ለአንተ ተለይቶ የተቀመጠልህ ስለሆነ ብላው” አለው። ሳኦልም በዚያች ዕለት ከሳሙኤል ጋር አብሮ በላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ ካያዌ ሎኡዋነ አ ቦላን ደእያዋ አክ አሂደ፥ ሳኦላ ስንን ዎዳ። ሳመል ሳኦላ፥ “ነዉ አሼዳዌ ሀዋ፤ አካደ ማ። አያዉ ጎፐ፥ ታን እማቱዋ ሾቦደፐ ዶማደ፥ ሀዋ ነዉ አሻድ” ያጌዳ። ሄ ጋላስ ሳኦል ሳመላና ሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye katsiyaawe lo"uwaanne Aa bollan de'iyaawaa akki ahiide, Saa'oola sintsan wotseedda. Sammeeli Saa'oola, «New ashsheedawe hawaa; akkaade ma. Ayaw gooppe, taani imatsatuwaa shoobboodeppe doommaade, hawaa new ashshaad» yaageedda. He gallassi Saa'ooli Sammeelana meedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kath kaththizayssika geda ashoza kumeth ehidi Sa7oole sinththan woththides; Sameeli iza, «Hayssi, ‹Tani imath xeygadis› gidaasofe doommidi issi miishshi hananaashe gakkanaas ta naage woththiin nees dummati uttida miish gidida gishshas ma» gides. Sa7oolikka he gallassa omarsi Sameelara issife mides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካ ካዛይሲካ ጌዳ ኣሾዛ ኩሜ ኤሂዲ ሳኦሌ ሲንን ዎዴስ፤ ሳሜሊ ኢዛ፥ «ሃይሲ፥ ‹ታኒ ኢማ ጼይጋዲስ› ጊዳሶፌ ዶሚዲ ኢሲ ሚሺ ሃናናሼ ጋካናስ ታ ናጌ ዎን ኔስ ዱማቲ ኡቲዳ ሚሽ ጊዲዳ ጊሻስ ማ» ጊዴስ። ሳኦሊካ ሄ ጋላሳ ኦማርሲ ሳሜላራ ኢሲፌ ሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካ ካይስ ምሳ አሹዋ ኤህድ፥ ሳኦላ ስንን ዎስ። ሳሜል ሳኦላኮ፥ “ታ ነዉ ዱማ ሻካዳ ዎዳ አሾይ ሀይሳ፤ ኤካዳ ማ። ታኒ እማታ ፄግዳ ዎደፐ ዶማዳ ሀይሳ ነዉ አሻስ” ያግስ። ሄ ጋላስ ሳኦል ሳሜላራ ምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kathi katheysi missa ashuwa ehidi, Saa7ola sinthan wothis. Sameeli Saa7olako, “Ta new dumma shaakada wothida ashoy haysa; ekada ma. Taani imathata xeegida wodepe doomada haysa new ashshas” yaagis. He gallas Saa7oli Sameelara mis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወጥ ቤቱም የጭኑን ሥጋ እንዳለ አምጥቶ በሳኦል ፊት አስቀመጠው። ሳሙኤልም፣ “ይህ፣ ‘እንግዶችን ጋብዣለሁ’ ካልሁበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ተወሰነው ጊዜ ድረስ ለአንተ ተለይቶ የተቀመጠልህ ስለሆነ ብላው” አለው። ሳኦልም በዚያች ዕለት ከሳሙኤል ጋር አብሮ በላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም የወጥቤቱ ሠራተኛ ምርጥ የሆነውን የታናሽ ብልት ሥጋ አምጥቶ በሳኦል ፊት አስቀመጠ፤ ሳሙኤልም ሳኦልን “ተመልከት፤ ይህ ለአንተ ተለይቶ የተቀመጠልህ ምርጥ ሥጋ ነው፤ እኔ ከጋበዝኳቸው እንግዶች ጋር ሆነህ እንድትበላ ያስቀመጡልህ ስለ ሆነ እርሱን ተመገብ” አለው። ስለዚህም በዚያ ቀን ሳኦል ከሳሙኤል ጋር አብሮ ተመገበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰራሒ ፀብሒ ኸዓ፥ ነቲ ስጋ ሰለፍን ነቲ ምስኡ ዝነበረን ኣምፂኡ፥ ኣብ ቅድሚ ሳኦል ኣንበሮ። ሳሙኤል ድማ “ነቲ ህዝቢ ካብ ዝፅውዕ ጀሚሩ ኽሳዕ እዛ ምድብቲ ጊዜ እዚኣ ንኣኻ ተቐሚጡልካ ነይሩ እዩሞ፥ ነቲ ዝተቐመጠልካ ኣብ ቅድሜኻ ተነቢሩልካ እዩሞ እንሆ ብልዓዮ” በሎ። ሳኦል ከዓ በታ መዓልቲ እቲኣ ምስ ሳሙኤል በልዐ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሰራሒ ጸብሒ ኸኣ ሰለፍን ነቲ ምስኡ ዘሎን ኣምጺኡ ኣብ ቅድሚ ሳኦል ኣንበሮ። ሳሚኤል ድማ፡ እቲ ንህዝቢ ጸዊዔ ኽብል ከሎኹ፡ ነዛ ምድብቲ ጊዜ እዚኣ ተነቢሩልካ እዩ እሞ፡ እቲ ተሪፉ ዝነበረ፡ እንሆ፡ ኣብ ቅድሜኻ ጌርካ ብልዓዮ፡ በለ። ሳኦል ከኣ በታ መዓልቲ እቲኣ ምስ ሳሙኤል በልዔ።